Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ሰዎችን ማክበርና መሸለም ሌሎች በጎ ሰዎችን ለማፍራት ይረዳል – ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላቀ አፈጻጸም ያላቸው ሰዎችን ማክበርና መሸለም ሌሎች በጎ ሰዎችን ለማፍራት ይረዳል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ የ2016 ዓ.ም 12ኛው ዙር የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ…

ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ዕሴት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ነው ዕሴት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በሳይንስ ሙዚዬም የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ንግግር ያደረጉት ም/ጠ/ሚ ተመስገን ÷ሉዓላዊነት በደምም፤ በላብም…

ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለፁ። አቶ አደም ፋራህ ዛሬ በተለያዩ…

ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ሉዓላዊነታችንን ጠብቀን መኖራችን ያኮራናል ብለዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዋሬ መንደር የተገነቡ 275 ቤቶችን ለነዋሪዎቹ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዛሬ በአዋሬ መንደር የተገነቡ 275 ቤቶችን ቁልፍ ለነዋሪዎቹ አስረክበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ የአዋሬ አካባቢን ለማሻሻል ላለን ትልም…

ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ እንደ ሀገር ያጋጠሙ የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ስብራቶችን ለመጠገንና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ባጠረ ጊዜ ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ…