መገናኛ ብዙሃን የጋራ መገለጫዎችን በማጉላት የወል ትርክትን መፍጠር ላይ በትኩረት መስራት እንዳለባቸው ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሕዝቦችን የጋራ መገለጫዎች አጉልቶ በማሳየት የወል ትርክትን መፍጠር ላይ በትኩረት መስራት አለባቸው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዳንኤል ክብረት ገለጹ፡፡
አማካሪ ሚኒስትሩ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…