ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ለሆነ የልማት መፍትሔ መሠረት ለመጣል በፅናት መቆሟን አረጋገጡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ለሆነ የልማት መፍትሔ መሠረት ለመጣል በፅናት መቆሟን አረጋገጡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ የምዕራብ ኦሞ ዞንን መጎብኘታቸውን እና በዚህም የተሰማቸውን ደስታ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…