ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዕውቅናና ሽልማት ያገኙት ላሳዩት አመራርና ቁርጠኝነት ነው – ቢልለኔ ስዩም
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የተሰጣቸው የከበረው የፋኦ አግሪኮላ ሜዳሊያ ሽልማት ላሳዩት አመራርና ቁርጠኝነት እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለጹ።…