የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ የቱሪዝም ልማት ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ ማሳያ ተደርጎ የተገነባ የቱሪዝም ልማት መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ።
ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷ መንግስት ያሉንን ሃብቶች ለቱሪዝም ዘርፉ…