Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ የቱሪዝም ልማት ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ ማሳያ ተደርጎ የተገነባ የቱሪዝም ልማት መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷ መንግስት ያሉንን ሃብቶች ለቱሪዝም ዘርፉ…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች 17 ቢሊየን 598 ሚሊየን 796 ሺህ 561 ብር ዋጋ ያለው ሥራ መከናወኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተካሄደው የክረምት እና የበጋ ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የደረሱበት ሥምምነት የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ በር ይከፍታል – ቲቦር ናዥ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የደረሱበት ሥምምነት ዘመን ተሻጋሪ ግንኙነት በመመሥረት የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በር የሚከፍት መሆኑን በኢትዮጵያ የቀድሞ የአሜሪካ አምባሳደር ቲቦር ናዥ ተናገሩ። አምባሳደር ቲቦር ናዥ ከሶማሊላንድ ክሮኒክል ጋር ባደረጉት ቃለ…

የባሕር በር ስምምነቱ የሚደገፍ ሀገራዊ አጀንዳ ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሊ ላንድ ጋር ያደረገችው የባሕር በር ስምምነት በቅንነት የሚወሰድ ሀገራዊ አጀንዳ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ ድጋፍ እንደሚያደርጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ቴቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና እንቅስቃሴ፣ በወቅታዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የወንጪ ፕሮጀክት

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነው የወንጪ ፕሮጀክት መጋቢት 11 ቀን 2013 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ ፕሮጀክቱ በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በወንጪ ወረዳ የሚገኝ ሲሆን÷…

የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት በጋራ የመልማት ቀጣናዊ ፖሊሲን እንደሚያጸና ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት ብሔራዊ ጥቅሟን የሚያስጠብቅና በቀጣናው የምትከተለውን በጋራ የመልማት ፖሊሲ የሚያጸና መሆኑን ሚኒስትሮች ገለጹ። የባህር በር የማግኘት ጉዳይ የህልውና እና የሉዓላዊነት ጉዳይ መሆኑን ሁሉም…

4 ሚሊዮን ገደማ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ 4 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ በኢትዮጵያ እየተከናወነ ያለውን ወቅታዊ የሰብዓዊ…

በመዲናዋ መመዘኛ ፈተናውን ከወሰዱ ዳይሬክተርና ቡድን መሪዎች 34 በመቶዎቹ ማለፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባበ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ሰራተኞች የተሰጠው የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው እና ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች የተሰጠው ፈተና…