Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጥያቄዎችን እያቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምላሽና ማብራሪያ…

ምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በመደበኛ ስብሰባው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ መስከረም 28 ቀን 2016…

ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ ያስፈልጋል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ እና የተሠለፉበትን ሠራዊቱን የማጥላላት የውሸት ዘመቻ መመከት እንደሚገባ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የክብር…

ኢትዮጵያውያንን በጋራ የሚያስተሳስር ዐቢይ ትርክት ለመገንባት ብልፅግና ፓርቲ በአርዓያነት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንን በጋራ የሚያስተሳስር ዐቢይ ትርክት ለመገንባት ብልፅግና ፓርቲ በአርዓያነት እንደሚሰራ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። አደም ፋራህ÷ ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንዳቸው ለዘመናት የሀገራቸውን ክብርና ሉዓላዊነት አስከብረው…

የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ማይቀለበስበት ደረጃ ለማድረስ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ኮማንድ ፖስቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ማይቀለበስበት ደረጃ ለማሸጋገር የክልልና የዞን መስተዳድር አካላት ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥና የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ ሌ/ጄ ብርሀኑ በቀለ ተናገሩ።…

ምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በነገው ዕለት ያካሂዳል። ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ምክር ቤቱ…

ዓለም አቀፉ የአስትሮኖሚካል ኅብረት ሲምፖዝየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ አስትሮኖሚካል ኅብረት 386ኛ ሲምፖዝየም ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። "ጥቁር ሰማይና የሥነ-ፈለክ ቅርሶች አስትሮ ቱሪዝምን ለማሳደግ ያላቸው ሚና" በሚል መሪ ሐሳብ ነው ሲምፖዝየሙ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በሲምፖዝየሙ…

የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን አንኳር ጉዳይ ብዝሀነትንና እኩልነትን ማስተናገድ ነው – አፈ-ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አከባበር አንኳር ጉዳይ ብዝሀነትንና እኩልነትን ማስተናገድ ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በሰጡት…

የግንባታ ሥራዎችን ከአንድ ማዕከል ሆኖ ክትትል ማድረግ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በተለያዩ አካባቢዎች የሚከናወኑ የግንባታ ሥራዎችን ከአንድ ማዕከል ሆኖ ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ የሚያስችለውን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የለውጥ ሥራዎችን ተግባራዊ በማድረግ የሚታዩ…