Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመሰረተ ልማት ችግር ለቱሪዝም ዘርፉ ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በመህስብ ስፍራዎች የታደለ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከቱሪዝም ዘርፍ ገቢ እንዳያገኝ የመሰረተ ልማትና የጎብኚዎች ማረፊያ ቦታዎች አለመኖር ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በፈተና ውስጥም ቢሆን የነዋሪዎችን የኑሮ ጫና የሚያቀሉ በርካታ ሰው ተኮር እንዲሁም የልማት ስራዎችን ሰርተናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የስድስት…

29ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 29 ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ዓድዋ አንድነት ጀግንነት ነፃነት" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች ተሳታፊዎች በተገኙበት ለመወያያ የሚሆን መነሻ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይቱ…

የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ ጋር ምክክር አካሄዱ። በምክክር መድረኩ ላይ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ እና ወታደራዊ አታሼ ኮሎኔል ጄን ማርክ ተገኝተዋል።…

ሀገራዊ ተልዕኳቸውን በጀግንነት ሲወጡ ለቆዩ የመከላከያ ሰራዊት ጦር አዛዦችና አባላት የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከብተና ለመታደግ በተለያዩ ግንባሮች በጀግንነት ሀገራዊ ተልዕኳቸውን ሲወጡ ለቆዩ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የሠራዊት አባላት እና አመራሮች በቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ…

በግማሽ ዓመቱ ለተከናወኑ ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በተጠናቀቀው ሥድስት ወር ላከናወናቸው ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን ገለጸ፡፡ 397 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ እንዲሁም በመደበኛ፣ ወቅታዊ እና ከባድ ጥገና 5 ሺህ 123 ኪሎ ሜትር…

አምራች ኢንዱስትሪውን በፋይናንስ በመደገፍ ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪው የፋይናንስ ድጋፍ በመስጠት ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የፋይናንስ ተቋማት አምራች ኢንዱስትሪውን በፋይናንስ እንዲደግፉ ያለመ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር…

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬታማና ኢትዮጵያ አቅሟን ያሳየችበት ነው -አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬታማና ኢትዮጵያ አቅሟን ያሳየችበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለፁ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንዳሉት፥ በጉባኤው 29 የሀገራት መሪዎችና 53…