ለግድቡ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ ለታላቁ ሕዳሴ ግድቡ ያለውን ጽኑ ድጋፍ በሚመጥን ደረጃ የማስተባበር ስራን ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡
በ12ኛው ዓመት ዋዜማ የታላቁ የኅዳሴ…