የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመሰረተ ልማት ችግር ለቱሪዝም ዘርፉ ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በመህስብ ስፍራዎች የታደለ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከቱሪዝም ዘርፍ ገቢ እንዳያገኝ የመሰረተ ልማትና የጎብኚዎች ማረፊያ ቦታዎች አለመኖር ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…