በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ከሞት ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።…