Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ከሞት ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።…

ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር እንሠራለን – የቻይ ገንዘብ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት መሥራት እንደምትቀጥል እና ኢኮኖሚያዊ ትስስሯን ይበልጥ እንደምታጠናክር የቻይና ገንዘብ ሚኒስትር ሊዩ ኩን ገለጹ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ ከቻይና የገንዘብ ሚኒስትር ሊዩ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቦረና ዞን የ102 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ102 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ 100 ሚሊየን ብሩ በከተማዋ የሚገኙ ባለሃብቶችን እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር የተገኘ…

የዓድዋን ድል ለብሄራዊ መግባባትና ለመከላከያ ሠራዊት ግንባታ እንጠቀምበታለን- ጄ/ል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን ድል ለብሄራዊ መግባባትና ለመከላከያ ሠራዊት ግንባታ እንጠቀምበታለን ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ። የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር…

አቶ አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ሊ ኤል ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ባለው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ÷…

ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ አስፈላጊውን ጥረት እንደምታደርግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ ጃንግ ሱንግ ሚን እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ሀላፊ አቶ ሙስጠፋ ከድር በክልሉ የተከሰተውን ድርቅና እተደረገ ያለውን ድጋፍ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።…

አማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት የኢንቨስትመንት ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  አቶ መላኩ…

የሸገር ከተማ ይፋዊ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ፣ የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…