Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ አስፈላጊውን ጥረት እንደምታደርግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ ጃንግ ሱንግ ሚን እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ሀላፊ አቶ ሙስጠፋ ከድር በክልሉ የተከሰተውን ድርቅና እተደረገ ያለውን ድጋፍ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።…

አማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት የኢንቨስትመንት ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  አቶ መላኩ…

የሸገር ከተማ ይፋዊ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ፣ የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመሰረተ ልማት ችግር ለቱሪዝም ዘርፉ ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በመህስብ ስፍራዎች የታደለ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከቱሪዝም ዘርፍ ገቢ እንዳያገኝ የመሰረተ ልማትና የጎብኚዎች ማረፊያ ቦታዎች አለመኖር ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በፈተና ውስጥም ቢሆን የነዋሪዎችን የኑሮ ጫና የሚያቀሉ በርካታ ሰው ተኮር እንዲሁም የልማት ስራዎችን ሰርተናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የስድስት…

29ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 29 ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ዓድዋ አንድነት ጀግንነት ነፃነት" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች ተሳታፊዎች በተገኙበት ለመወያያ የሚሆን መነሻ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይቱ…

የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ ጋር ምክክር አካሄዱ። በምክክር መድረኩ ላይ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ እና ወታደራዊ አታሼ ኮሎኔል ጄን ማርክ ተገኝተዋል።…

ሀገራዊ ተልዕኳቸውን በጀግንነት ሲወጡ ለቆዩ የመከላከያ ሰራዊት ጦር አዛዦችና አባላት የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከብተና ለመታደግ በተለያዩ ግንባሮች በጀግንነት ሀገራዊ ተልዕኳቸውን ሲወጡ ለቆዩ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የሠራዊት አባላት እና አመራሮች በቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ…

በግማሽ ዓመቱ ለተከናወኑ ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በተጠናቀቀው ሥድስት ወር ላከናወናቸው ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን ገለጸ፡፡ 397 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ እንዲሁም በመደበኛ፣ ወቅታዊ እና ከባድ ጥገና 5 ሺህ 123 ኪሎ ሜትር…