Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንና ዩኒቨርስቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እና የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ እንዲሁም የመንግስት ዩኒቨርሰቲዎችን በመወከል…

ሲሚንቶ በነጻ ገበያ እንዲሸጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተሻለ በልሁ ከዚህ በፊት የነበረው የሲሚንቶ ሽያጭ መመሪያ መቀየሩን ገልጸዋል። መመሪያው የሲሚንቶ ዋጋ በመንግሥት ተወስኖ እንዲሸጥ መደረጉ በርካታ ቅሬታዎች ሲነሳበት እንደነበር የጠቀሱት አቶ ተሻለ…

ወጋገን ባንክ ሽረ ከተማን ጨምሮ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች የሚገኙ 12 ቅርንጫፎቹ ዳግም አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በነበረው ግጭት ሥራ ካቆሙ 113 ቅርንጫፎች መካከል እስካሁን ድረስ 12 ወደ ሥራ ተመልሰው አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆናቸውን ወጋገን ባንክ አስታውቋል፡፡ በባንኩ የሃብት ማሰባሰብና ቅርንጫፍ ባንኪንግ ዳይሬክተር መንግሥቱ…

የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በይፋ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የማስጀመሪያው ሥነሥርአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በሰርጥ ጤና ጣቢያ ነው የተካሄደው። የማስጀመሪያ ሥነሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ እና…

ምሁራን የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን በእውቀት ላይ የተመሰረተ የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ የሰላም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች፣…

የኢትዮጵያ መንግስት በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ 6 የጂቡቲ ወታደሮችን አስለቅቋል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ፍሩድ በሚባሉ ታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ስድስት የጂቡቲ ወታደሮችን በሰላማዊ መንገድ ማስፈታት መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክቶሬት ጄነራል አምባሳደር ፍሰሐ ሻውል…