የዜና ቪዲዮዎች በወቅቱ በአሰራርና አካሄድ ባለመስማማቴ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለቅቄ ወጣሁ- ግርማ ዋቄ Amare Asrat Dec 3, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=8qtnqP1fAGk
የሀገር ውስጥ ዜና ኦቻ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን እያከናወነ ያለውን ሥራ አደነቀ Shambel Mihret Dec 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) መንግስት በግጭትና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን እያከናወነ ያለውን ሥራ አደነቀ፡፡ በኦቻ የሰብዓዊ ድጋፍ፣ የገንዘብና ሀብት አሰባሰቢ ክፍል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት በኢንዱስትሪ ልማት ምርጥ ፈጻሚ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች Alemayehu Geremew Dec 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያን ከፈረንጆቹ 2019 እስከ 2021 በኢንዱስትሪ ልማት ምርጥ ፈጻሚ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ አድርጎ አስፍሯታል፡፡ ባንኩ የአፍሪካ ሀገራት ከ2019 እስከ 2021 በኢንዱስትሪ ልማት ያስመዘገቡትን…
የዜና ቪዲዮዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ባለስልጣናትን በተመለከተ ከፍትህ ሚኒስትሩ የተሰጠ ማብራሪያ Amare Asrat Dec 2, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=nzMoy1n2HGw
የዜና ቪዲዮዎች 60 የውሃ ጉድጓዶችን የቆፈረው የአካል ጉዳተኛ Amare Asrat Dec 2, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=BB_AEl6SusI
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ለሚያደርገው የመልሶ ማቋቋም ሥራ አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን- የተመድ የልማት ፕሮግራም ዮሐንስ ደርበው Dec 2, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የልማት ፕሮግራም በጦርነት የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም ኢትዮጵያ ለምታከናውነው ሥራ አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍና ትብብር እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ በቀለን ጨምሮ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ Feven Bishaw Dec 2, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ በቀለን ጨምሮ በሙስና ወይም ሌብነት ወንጀል የተጠረጠሩ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፀረ ሙስና ብሔራዊ ኮሚቴ አስታወቀ። …
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ለተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ብሔራዊ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Melaku Gedif Dec 2, 2022 0 አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ብሔራዊ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ለወንድሜ እና ጓደኛዬ የተባበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ Tamrat Bishaw Dec 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና ከሱዳን ግዛት በመነሳት በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የሚሞክሩ አካላትን ሱዳን አትታገስም – ጀኔራል አልቡርሀን Melaku Gedif Dec 1, 2022 0 አዲስ አበበ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሱዳን ግዛት በመነሳት በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የሚሞክሩ አካላትን ካርቱም አትታገስም ሲሉ የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጄነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ…