የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታጣቂ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተደራጀ ኃይል ውስጥ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ።
ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ…