Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታጣቂ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተደራጀ ኃይል ውስጥ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የተለያዩ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ…

መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል የደረሡ ሰብሎችን በመሰብሰብ ህዝቡን እያገለገለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል የደረሡ ሰብሎችን በመሰብሰብ ህዝቡን በማገልገል ላይ ይገኛል። በፅኑ ህዝባዊ መሰረት ላይ የተገነባውና ከምንም በላይ ሃገሩንና ህዝቦቿን የሚያስቀድመው የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት በትግራይ ክልል…

አቶ ደመቀ መኮንን በዱባይ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በዛሬው ዕለት በዱባይ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ጉብኝት አድገዋል፡፡ አቶ ደመቀ በጉብኝታቸው÷ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት፣ የዜጎችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ትናንት የተከፈተውን ዓለም አቀፍ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት የተከፈተውን ዓለም አቀፍ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ጎበኙ። ኤክስፖው ትናንት ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ መከፈቱ ይታወሳል፡፡…

የኮሙኒኬሽን ተቋማት የሠላም ስምምነቱን መንፈስ በመከተል መረጃዎችን ተደራሽ በሚያደርጉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከክልል እና የከተማ መሥተዳደር የኮሙኒኬሽን ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡ የውይይቱ ዓላማ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ተቋማት የሠላም ስምምነቱ መርሆችንና…

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከስምንት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በአርብቶ አደርና በከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች ከሚገኙ ስምንት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ምክክርና ዐውደ ጥናት እያካሔደ ነው፡፡ ሚኒስቴሩ የምክክር ዐውደ ጥናቱን እያካሔደ የሚገኘው÷ ከጎንደር፣ ጋምቤላ፣ ሚዛን ቴፒ፣ ቡሌ…

ማምረት ብቻ ሳይሆን የግብርና ምርቶች ማከማቻ መጋዘን ሥርዓት መዘርጋትም ቁልፍ ጉዳይ ነው – ወ/ሮ ፍሬዓለም ሺባባው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርቶችን ከማምረት ባለፈ የምርቶቹ ማከማቻ መጋዘን ሥርዓት መዘርጋት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍሬዓለም ሺባባው ተናገሩ፡፡ የግብርና ምርቶች ማከማቻ መጋዘን ሥርዓትን ለማደራጀት የምክክር አውደ ጥናት…