Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ለሰላም ስምምነቱ ገቢራዊነት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለሰላም ስምምነቱ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለሰ አለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ÷ ኢትዮጵያ ጉዳዩ አፍሪካዊ…

“አርቲስት ዓሊ ቢራ የሀገር ፍቅር ምልክት ነው”- አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ዓሊ ቢራ “የሀገር ፍቅር ምልክት ነው” ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በአዲስ አበባ ከተማ የወዳጅነት ዐደባባይ በተካሔደው የአርቲስት ዓሊ ቢራ…

አርቲስት ዓሊ በሥራዎቹ ሰላምን እና አንድነትን ሰብኳል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ዓሊ ቢራ በሥራዎቹ ግጭትን ሳይሆን ሰላምን፤ እኔን ሳይሆን እኛን በማለት ሙያውን ያስተማረ የሀገር ባለውለታ ነበር ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በወዳጅነት ዐደባባይ በተካሔደው…

አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት ልክ እንድታድግ የአፍሪካውያን የእርስ በእርስ ግንኙነት ሊጠናከር ይገባል- ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ልክ እንድታድግ የአፍሪካውያን የእርስ በእርስ ግንኙነት የበለጠ ማደግ እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 6ኛው የአፍሪካ ኢንጂነሪንግ ጉባኤ መክፈቻ ላይ…

አንጋፋው የጥበብ ሰው አርቲስት ዓሊ ቢራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ዓሊ ቢራ በሥራዎቹ የኦሮሞ ሙዚቃ በሀገሪቱ የሙዚቃ ገበያ ውስጥ ተገቢውን ሥፍራ እንዲያገኝ አስችሏል። በልጅነቱ ያደረበትን የሙዚቃ ፍላጐት ለመኖር በ1954 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ በተለምዶ አፍረን ቀሎ ባንድ የሚባለው ኡርጂ በከልቻ ባንድ…

የአርቲስት ዓሊ ቢራ አስከሬን የሽኝት ሥነ ስርዓት በወዳጅነት ዐደባባይ ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ዓሊ ቢራ አስከሬን የሽኝት ሥነ ስርዓት በአዲስ አበባ ከተማ የወዳጅነት ዐደባባይ ተካሔደ፡፡ በወዳጅነት ዐደባባይ በተካሔደው የአስከሬን ሽኝት ሥነ ስርዓት ላይ÷ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሙያ አጋሮች፣…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የተደረሰው የሠላም ስምምነት ተፈጻሚ ሆኖ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት እና በህወሓት መካከል የተደረሰው የሠላም ስምምነት ተፈጻሚ ሆኖ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት አስፈላጊዉን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ በመንግስትና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሠላም…

አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ደመቀ በመልዕክታቸው÷አንጋፋው እና ዝነኛው አርቲስት ዓሊ ቢራ ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ ተወዳጅ…

የአማራ ክልል ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት የሚጠበቅበትን ሁሉ ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረገው የሰላም ስምምነት የዜጎችን ዘላቂ ሰላም በማስጠበቅ በጋራ ለመበልጸግ የሚያስችል መሰረት የጣለ መሆኑን አስታውቋል።   ክልሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያወጣው መግለጫ…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ እንደምታጋራ እና የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብጽ እየተካሄደ ካለው የተመድ የአየር…