ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም አስተዋጽኦ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ አስተዋጽኦ ላደረጉ 17 የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ።
የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ ማጠቃለያ…