የሀገር ውስጥ ዜና የሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቀቀ Feven Bishaw Aug 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ የክረምት ወቅት መግባትን ተከትሎ ለሶስተኛ ጊዜ ሲካሄድ የቆየው የግድቡ የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቆ በአሁኑ ወቅት ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ መጀመሩ ተገልጿል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ ያስጀመሩት የኃይል ማመንጫ ተርባይን Amare Asrat Aug 11, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=3vmaxqfxNoM
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው Aug 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ዛሬ ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የግድቡ 2ኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዳሴ ግድብ የሲቪል ስራዎች ግንባታ 95 በመቶ መድረሱ ተገለጸ Amare Asrat Aug 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሲቪል ስራዎች ግንባታ 95 በመቶ መድረሱ የግድቡ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ተናገሩ። የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ሥነ ስርአት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ታላቁ…
የዜና ቪዲዮዎች ሀገርን በፀና መሰረት ላይ ማቆም የዚህ ትውልድ ሃላፊነት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Amare Asrat Aug 11, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=u0fu_SFTo6U
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገርን በፀና መሰረት ላይ ማቆም የዚህ ትውልድ ሃላፊነት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Amare Asrat Aug 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአባቶችን ህልም እና ፍላጎት እውን በማድረግ ሀገርን በፀና መሰረት ላይ ማቆም የዚህ ትውልድ ሃላፊነት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት ጀመረ Amare Asrat Aug 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር ማብሰሪያ ሥነ ስርአት ተካሂዷል። በዛሬው እለት ስራ የጀመረው ዩኒት ዘጠኝ ሲሆን፥ 270 ሜጋ ዋት ሃይል የማመንጨት አቅም አለው። ባለፈው የካቲት ወር ላይ 270 ሜጋ ዋት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሴቶች መብት ፕሮቶኮል በመላው አፍሪካ ሊተገበር ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ Meseret Awoke Aug 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሴቶች መብት ፕሮቶኮል በመላው አፍሪካውያን ሴቶች ሊተገበር ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ በአፍሪካ የሴቶች መብት ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሰራው…
የዜና ቪዲዮዎች ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም እየተከናወኑ ያሉ የጋራ ስራዎች Amare Asrat Aug 10, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=qJnVOjZfb-I
የሀገር ውስጥ ዜና የሳይበር ደኅንነት ምርምር ለማካሄድ ስምምነት ተፈረመ ዮሐንስ ደርበው Aug 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የሳይበር ደኅንነትን ለማስጠበቅ የሚያስችል ምርምር ለማካሄድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና ስምንት የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ ፊርማ ብቻ ሳይሆን ወደፊት የሀገርን የሳይበር…