እንኳን ለ1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን! – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሙስሊሙ ህብረተሰብ የእንኳን በሰላም አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል…