Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲዮዬ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ መኮንን÷…

ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል  እያሴሩ ነው – የፖለቲካ ተንታኝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል  እያሴሩ መሆኑን የፖለቲካ ተንታኙ  አንድሪው ኮሪብኮ ገለፀ። ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን የሚተነትነው እና በተለይም የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ተደጋጋሚ ትንታኔዎችን የሚፅፈው…

ፓርላማው አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ወለጋ እና በሌሎች አካባቢዎች በንጹሐን ዜጐች ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ በጽኑ አወገዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ሰሞኑን በምዕራብ ወለጋ እና በሌሎች አካባቢዎችም በአሸባሪው ሸኔ እና ሌሎች መሰል ተላላኪ ጽንፈኛ ኃይሎች አማካኝነት፣ በንጹሐን ዜጐች ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ በጽኑ አውግዟል፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…

አለመግባባቶችን ሰበብ በማድረግ ጽንፈኛ ኃይሎች የሀገራችንን ሰላምና ደህንነት ለማወክ እየሰሩ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ 

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለመግባባቶችን ሰበብ በማድረግ ጽንፈኛ ኃይሎች  ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን ጋር በመቀናጀት የሀገራችንን ሰላምና ደህንነት ለማወክ እየሰሩ መሆኑን ፌደራል ፖሊስ ባገኛቸው መረጃዎች አረጋግጧል። በዛሬው ዕለት የተደረጁ ኃይሎች የአዲስ አበባ እስልምና…

መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ። አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት…

በአገሪቱ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ቢልለኔ ስዩም በዛሬው ዕለት ለውጭ መገናኛ ብዙኃን…

በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ የሽብር ቡድኖች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ የሽብር ቡድኖች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያና ሱዳን ያጋጠማቸውን ችግር በወንድማማችነትና በመልካም ጉርብትና መንፈስ የመፍታት አቅም አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሱዳን ያጋጠሟቸውን ችግሮች በወንድማማችነትና በመልካም ጉርብትና መንፈስ የመፍታት አቅም አላቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ እና ሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው በማህበራዊ…

የአውራ አምባ ማኅበረሰብ እምነት፣ ብሔርና የፖለቲካ አመለካከት አንድ ሆነን ከመኖር እንደማያግዱን ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እምነት፣ ብሔርና የፖለቲካ አመለካከት አንድ ሆነን ከመኖር እንደማያግዱን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ህያው ምስክር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…