ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል እያሴሩ ነው – የፖለቲካ ተንታኝ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል እያሴሩ መሆኑን የፖለቲካ ተንታኙ አንድሪው ኮሪብኮ ገለፀ።
ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን የሚተነትነው እና በተለይም የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ተደጋጋሚ ትንታኔዎችን የሚፅፈው…