Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የምታጋሩት ባይኖር እንኳን ፍቅራችሁን አጋሩ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መስጠት አንደማያጎድል በመገንዘብ አጠገባችሁ ለሚኖሩ ሰዎች ማዕድ አጋሩ፤ የምታጋሩት ባይኖር እንኳን ፍቅራችሁን አጋሩ ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት ከ195 ሺህ በላይ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡   ፕሬዚዳንቷ ድጋፉን ያደረጉት በመዲናዋ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ለሚኖሩ 300 ለሚሆኑ ወገኖች ነው፡፡…

አሸባሪው ሸኔን የማፅዳቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ሸኔ ከተለያዩ አካባቢዎች የማፅዳቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ሸኔ ባለፉት አራት ዓመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈጸመው አስነዋሪ…

በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው -ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለ ስምምነት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የቻይናው ቴቢያን ኤሌክትሪክ አፓራተስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ  በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያችል የታመነበት የጂ አይ…

በሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ አባላት ከጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ከተማ በሚገኙ ትላልቅ ጎዳናዎች ላይ ተካሂዷል። የጋራ አፍጥር መርሐ ግብሩ…

በሐረሪ ክልል ለ119 አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሀማሬሳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለሚገኙ 119 አቅመ ደካማ ወገኖች የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ጋር…