Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የፌደራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። መድረኩ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ እየመከረ ይገኛል ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ምክትል ጠቅላይ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት መስጠታቸውን የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ እንዳስታወቀው ፕሬዚዳንቷ የሰጡት 16 ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር እንዲሁም 11 የአምባሳደርነት ሹመት ነው፡፡ በዚሁ መሰረት፦…

ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከቀረቡት ዕጩ ኮሚሽነሮች መካከል 42ቱን መለየቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክት ቤት ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል 42ቱን መለየቱን የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አስታወቁ፡፡ አፈ-ጉባኤው በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የኢትዮጵያ…

ለስድስት ወራት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተፈፃሚነት ጊዜ እንዲያጥር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5/2014 ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ በሚመለከት በቀረበው የውሳኔ…

35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰን የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ የነበሩ ሀይሎችን አሳፍሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰኑ የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ ለነበሩ ሀይሎችን ያሳፈረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት…

የዓለም ጤና ድርጅት ስራ አስፈፃሚ ቦርድ የኢትዮጵያ ተወካይ ንግግር እንዳያደርጉ መከልከሉ ተቀባይነት የለውም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ስራ አስፈፃሚ ቦርድ በድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ንግግር እንዳያደርጉ መከልከሉ ተቀባይነት እንደሌለው የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፥ ኢትዮጵያ የድርጅቱን ዋና ዳይሬክተርን የስነ ምግባር…