Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መፍትሄውን መፈለግ የእኛ የኢትዮጵያውያን ድርሻ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መላውን መፈለግ የእኛ የኢትዮጵያውያን ድርሻ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በበዓሉ ላይ…

በዓሉ ህወሓት የገነባውን የመለያየት ግምብ በማፍረስ በመደመር ሕብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት ቃል ኪዳናችንን የምናድስበት መሆን አለበት-አቶ ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ህወሓት የገነባውን የጥላቻና የመለያየት ግምብ በማፍረስ በመደመር እሳቤ አንድነታችን በማጠናከር ምቹ የሆነች ሕብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት ቃልኪዳናችንን የምናድስበት መሆን አለበት አሉ ርዕሰ…

“በትግራይ የዘር ማጥፋት ተፈፅሟል” በሚል ኢትዮጵያን ለመወንጀል በአሜሪካ ሲረቀቅ የነበረው አዋጅ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር “በትግራይ የዘር ማጥፋት ተፈፅሟል” በሚል ኢትዮጵያን ለመወንጀል ለወራት ሲዘጋጅ የነበረው ረቂቅ አዋጅ በሀገሪቱ ብሄራዊ መከላከያ ፍቃድ ህግ ተሰረዘ።   የ"ትግራይ የዘር ማጥፋት አዋጅ"…

በጠ/ሚ ዐቢይ የሚመራው የወገን ጦር በትናንትናው እለት ያስመዘገበው ድል የሽብር ቡድኑን እንዳፍረከረከው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የወገን ጦር በትናንትናው እለት ያስመዘገበው ድል የሽብር ቡድኑን ህወሃት እንዳፍረከረከው ተገለፀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው፥ አሸባሪ ቡድኑ ህወሃት ከሳምንት በፊት 12 የሚደርሱ…

አሸባሪው ህወሓት የጅምላ ግድያ ፈጽሟል – ቢለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የጅምላ ግድያ መፈጸሙን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የዓለም አቀፍ ግንኙትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ ቢለኔ ስዩም ገለጹ።   ኃላፊዋ ለውጭ አገር መገናኛ ብዙሃን በሰጡት ማብራሪያ ህወሓት…

ኢትዮጵያ እየተቀዳጀች ያለችው ድል የውስጥና የውጭ ጠላቶቿን የሃፍረት ካባ እንዳከናነበ የተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተቀዳጀች ያለችው ድል የውስጥና የውጭ ጠላቶቿን የሃፍረት ካባ እንዳከናነበ የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮች ገለፁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮቹ በፋና ቴሌቪዥን "ስለ ኢትዮጵያ " የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ላይ…