ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ።
በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በወደሙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ዙሪያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
መግለጫውን እየሰጡ…