Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በወደሙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ዙሪያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል። መግለጫውን እየሰጡ…

የተገኘው ድል እጅግ ከፍተኛ በመሆኑ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ደርሷል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተካሄደው ዘመቻ በጠላት እጅ የነበሩት ዋና ዋና ቦታዎች ማለትም ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ባቲን ጨምሮ ሌሎችም አካባቢዎች በወገን ጦር እጅ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ በተጨማሪም ሸዋ፣ የከሚሴ ልዩ ዞን እና…

ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ እና የንግድና የኢንዱስትሪ ኮሪደር የሆነችው ኮምቦልቻ ከተማ በጀግኖቹ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ እና የንግድና የኢንዱስትሪ ኮሪደር የሆነችው ኮምቦልቻ ከተማ፣ በጀግኖቹ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ ወጥተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ ከደሴና ኮምቦልቻ በተጨማሪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሰብል ስብሰባ ለተሰማሩ  ተማሪዎችና  መምህራን  አድናቆታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተያዘው ሳምንት በሰብል ስብሰባ ለተሰማሩ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችና አስተማሪዎች  ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ  በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በተያዘው ሳምንት  የአርሶ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ጎን ሊቆም ይገባል – ቢለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢለኔ ስዩም ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቆይታ አሸባሪው ህወሓት ኢኮኖሚውን፣ ፖለቲካውን እና መከላከያ ኃይሉን ተቆጣጥሮ የቆየ አምባገነን እና ጨፍጫፊ ቡድን እንደነበር አስታውሰዋል። ይህ ቡድን…

አሸባሪው ህወሃት በጋሸናና በሰሜን ሸዋ አንፆኪያ ዜጎችን በጅምላ ጨፍጭፏል- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት በጋሸናና በሰሜን ሸዋ አንፆኪያ ዜጎችን በጅምላ መጨፍጨፉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ እነዚህ ጥቃቶች የአሸባሪ ቡድኑን ትክክለኛ ማንነት የገለፁ ናቸው ብለዋል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር…

በመዲናዋ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ መምህራንና ተማሪዎች ሽኝት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ የትምህርት ማህበረሰብ አባላት ሽኝት እየተደረገ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ለተወሰነ ጊዜ ትምህርት ተዘግቶ የዘማች አርሶ አደሮች ሰብል እንዲሰበሰብ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ይህንን…

ህገ-ወጥ ድርጅቶች ሲጠቀሙባቸው ከነበሩ የካሽሬጂስተር ማሽኖች ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ሀሰተኛ ግብይት ተፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ-ወጥ ድርጅቶች ሲጠቀሙባቸው ከነበሩ የካሽ ሬጂስተር ማሽኖች ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ሀሰተኛ ግብይት መፈፀሙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴሩ ሰሞኑን 63 ህገ-ወጥ ድርጅቶች እና ለህገ-ወጥ ዓላማ ሲውሉ የነበሩ 20…

ኢትዮጵያ ማለት ሲነኳት ማንም የማያውቀውን ኃይሏን የምታወጣ ሀገር ናት- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ማለት ሲነኳት ማንም የማያውቀውን ኃይሏን የምታወጣ ሀገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ኢትዮጵያ ተስፋ መቁረጥን ራሱን ተስፋ አስቆርጣዋለች ሲሉም…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት የተለያዩ ከተሞችን ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ ማውጣቱን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በ"ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" ባካሄደው ኦፐሬሽን፣ የተለያዩ ከተሞችን ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ የማውጣቱንና በጥልቀት በመግባት የአሸባሪውን ጀሌዎች የመማረክና የመደምሰስ ተግባሩን…