Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤን እውነቷን ለማሳወቅ ትጠቀምበታለች- አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅና እውነቷን ለማሳወቅ ትእደምትጠቀምበት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። አምባሳደር ዲናየስራ አስፈፃሚው…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትትምህርት ቤት ጎበኘ፡፡ የኦሮሚያ ክልል በክልሉ በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች እንዲማሩባቸው ከሚስገነባቸው 7 ልዩ የአዳሪ…

በስንዴ ምርት እራሳችንን ለመቻል ሰፊ ስራ እየሰራን ነው – ጠ/ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ፡፡ መሳሪያዉ ከእስራኤል ሀገር በመጡ ባለሙያች አማካኝነት ከቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ከሥልጠና ጋር መሰጠቱ ተገልጿል፡፡…

ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችንና የሉዓላዊነታችን ተምሳሌት በመሆኑ ልናከብረው ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችን፤ የሉዓላዊነታችንና የነፃነታችን ምልክትና ተምሳሌት በመሆኑ ከፍ ባለ ደረጃ ልናከብረው ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ 14ኛው የሰንደቅ ዓለማ ቀን "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት…

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ሀብቶች አቧራ ለብሰውና ቋጥኝ ተጭኗቸው የሚገኙ በመሆናቸው አገራችንንን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ለከፍተኛ አመራሮች…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ከተቋቋመው የአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን አባላት እና ከፌደራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ የሥራ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን ከህብረት…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣መስከረም 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ!" በሚል መሪ ቃል 14ኛው የብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን ነገ ይከበራል፡፡ ቀኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ ሁሉም መንግስታዊና መንግታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ በትምህርት…