Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጁንታው ወጣቶቻችን በስናይፐር ገድሎብናልና ይህን ተግባሩን እንዲደግም አንፈቅድም – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው ወጣቶቻችን በስናይፐር ገድሎብናል፤ ዘርፎናል፤ ከፋፍሎናልና ይህንን ተግባሩን እንዲደግም አንፈቅድም ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናግረዋል፡፡ በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ባለው ሰልፍ ንግግራቸውን ያደረጉት የኦሮሚያ…

ኢትዮጵያውያን በድምፃቸው ማን ሊያስተዳድራቸው እንደሚገባ በመወሰናቸው ማንም የሚያስቀምጥላቸውን አሻንጉሊት መንግስት አይቀበሉም – ከንቲባ አዳነች…

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ማን ሊያስተዳድራቸው እንደሚገባ በቅርቡ ባካሄዱት ምርጫ በድምፃቸው በመወሰናቸው፣ ማንም የውጭ ሃይል የሚያስቀምጥልን አሻንጉሊት መንግስት ሊኖር አይችልም ሲሉ ምክትል ከንቲባ አዳዳነች አበቤ አስገነዘቡ። ምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤ…

የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪውን የትህነግ ቡድን በማውገዝ የሀገር አንድነትን ለመጠበቅ የዘመተውን የመከላከያ ሃይል በመደገፍ ታላቅ…

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪው የትህነግ ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በማውገዝ የመከላከያ ሰራዊታት እና ሌሎች የሀገርን ህልውና ለመጠበቅ ለተሰማሩ ሃይሎች ያላቸውን ድጋፍ ለመግልጽ ታላቅ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አትሌት ለተሰንበት ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቶኪዮ ኦሊምፒክ 10 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቷ “የዓለም ክብረወሰን ባለቤት አትሌት ለተሰንበት ግደይ የነሀስ ሜዳልያ…

ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሃሰተኛ ሰነድ ከባንክ ሊያወጡ የሞከሩ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሃሰተኛ ሰነድ ከባንክ ሊያወጡ ሲሞክሩ የነበሩ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ የፋይናንስና ንግድ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በአትሌት ለተሰንበት ግደይ በተመዘገበው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር በአትሌት ለተሰንበት ግደይ የነሐስ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ አለን መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በአዲስ አበባ ትህነግን የሚያወግዝ እንዲሁም ለመከላከያ ሰራዊትና ለሌሎች የፀጥታ አካላት ድጋፍ ለመግለጽ ነገ ሰልፍ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማውገዝ እና ለመከላከያ ሰራዊታችን እና ለሌሎች የሃገርን ህልውና ለማስጠበቅ ለተሰማሩ የፀጥታ አካላት ያላቸውን ድጋፍ ለመግለፅ የአዲስ አበባ ከተማ እና በዙሪያዋ ያሉ የኦሮሚያ…

አሸባሪው ህወሃት የጥቃት ድርጊት እንዲፈጽምና የዜጎችን ህይወት እንዲያመሰቃቅል መንግስት አይፈቅድለትም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሃት ከትግራይ ክልል አልፎ በአጎራባች ክልሎች ላይ ተጨማሪ የጥቃት ድርጊት እንዲፈጽምና የዜጎችን ህይወት እንዲያመሰቃቅል መንግስት አይፈቅድለትም” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ…