ፋና 90 ከተማ አስተዳደሩ በህገ ወጥ ስራ ላይ የተሳተፉ አካላት ላይ አስተዳደራዊና ፖለቲካዊ ዕርምጃ መውሰድ ጀምሯል Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=k9wax2Ye4DI
ፋና 90 በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ ላይ ከተፈፀመው ጥቃት ጋር ተያይዞ 349 ሰዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ ሲወጣ 124ቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=OD27a7i2uGw
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አባይ ወልዱ የቄስ ልብስ ለብሰው መታወቂያቸውን ቀይረው ሲንቀሳቀሱ መያዛቸውን ፖሊስ ለችሎት ገለጸ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እነስብሀት ነጋ ለ2ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል። ተጠርጣሪዎቹ በፌፌራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው ጉዳያቸው የታየው ፡፡ የቀድሞው የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አባይ ወልዱ የቄስ ልብስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሰራዊት ኢትዮጵያን እንዲመስልና በቴክኖሎጂ የዳበረ እንዲሆን የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገለፀ Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከአባሉ እስከ ከፍተኛ አመራሩ የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰቦችን እንዲመስል እና ከወቅቱ ጋር እንዲዘምን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሀኑ ጁላ ተናገሩ ። ከለውጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ሙፍሪሃት ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ጋር ተወያዩ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፍሪሃት ካሚል በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የተመራውን ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ ለኮሚሽነሩ በየሰብዓዊ ዕርዳታና ስደተኞች ጉዳይ ላይ በሀገሪቱ እየተከናወኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል እየተደረገ የሚገኘውን ሰብዓዊ ድጋፍ ፖለቲካዊ ለማድረግ የሚጥሩ አካላት እንዳሉ ተገለፀ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አትላንቲክ ካውንስል የአፍሪካ ማዕከል ባዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ አለም አቀፉ ማህበረሰቡን ባሳሰቡ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ ላይ ያተኮረ ዓውደ-ጥናት ተካሄደ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ጉዳይን በሚመለከት ከጥር 19 እስከ 21 ቀን 2013 በአዲስ አበባ ዓውደ-ጥናት ተካሂዷል። በዓውደ-ጥናቱ በዋናነት ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ሲካሄድ የቆየውን የድንበር ዳግም ማካለል ጉዳይ በነባር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ ላይ ከተፈፀመው ጥቃት ጋር ተያይዞ 349 ሰዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ ሲወጣ 124ቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013ዓ. ም በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ ላይ ከተፈፀመው ጥቃት ጋር ተያይዞ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግና የፌደራል ፖሊስ የደረሱበትን የምርመራ ውጤት ይፋ አድርገዋል። መግለጫውን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የሙስናና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም ለገበታ ለሀገር 500 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በገበታ ለሀገር ለሚገቡ ፕሮጀክቶች 500 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉ በገበታ ለሀገር ለሚለሙት የወንጪ ፣ ጎርጎራ እና ኮይሻ ፕሮጀክቶች እንደሚውል ኢትዮ ቴሌኮም ገልጿል። የተለያዩ መንግስታዊ እና የግል…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀንዓ ያደታ ገለፁ። የመከላከያ ሚኒስትሩ በህወሀት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በህግ ማስከበርና…