Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የእናቶች፣ ወጣቶችና የህጻናት ጤና አቅርቦት እንዳይጓደል በአንድነት መስራት ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የእናቶች፣ የወጣቶችና የህጻናት ጤና አቅርቦት እንዳይጓደል ሁሉም በአንድነት መስራት እንዳለበት ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናት እና የልጆች ጤና አጋርነት በተባለ ድርጅት በተዘጋጀ ዉይይት ላይ…

የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እንዲሁም የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ። የብሄራዊ ትራንስፖርት ፖሊሲ፣ የሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እና የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የሚመለከት መርሀ ግብር እየተካሄደ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ዜጎች የተከሏቸውን ችግኞች እንዲንከባከቡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዜጎች የተከሏቸውን ችግኞች እንዲንከባከቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ባሳለፍነው የአረንጓዴ ዐሻራ ወቅት የተተከሉትን ችግኞች በመንከባከብ ላይ ለሚገኙት ሁሉ አድናቆታቸውን…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ እና ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ እና ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያዩ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ የተመራ የልዑካን…

ባለፉት 24 ሰዓታት 784 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 139 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 784 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 75 ሺህ 368 ደርሷል።…

የኢትዮጵያ መንግስት በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ አደረገ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በጎርፍ ለተጎዱ ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ለማድረግ…

ኢትዮጵያ እና ጀርመን የ100 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ጀርመን በዛሬው ዕለት የ100 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል። የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አወር ተፈራርመውታል። የተፈረመው ስምምነት…

ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ራሱን ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር ሁልጊዜ በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፌደራል ፖሊስ…