Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አሜሪካ 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የልምምድና ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቀሶችን ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሜሪካ 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የልምምድና ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቀሶችን ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማድረጓን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ።   ይህ ድጋፍ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሶማሊያ…

የትምህርት ቤቶችን ዝግጁነት የሚያጣራ ኮሚቴ ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ቤቶችን ዝግጁነት የሚያጣራ ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ትምህርት ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አስታውቀዋል።…

612 ተጨማሪ ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 390 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 747 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 612 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ አሁን ላይም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር…

ጠ/ሚ ዐቢይ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል እየሰሩ ላሉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል እየሰሩ ላሉ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በሀገር ደረጃ ዓለም አቀፉን የጤና ቀውስ እንዲሁም በርካታ የተፈጥሮ አደጋዎችን ለመቋቋም…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ በርካታ ተስፋዎችን መሰነቋን ጠቅሰው የህዳሴ ግድብ ውጤታማ ክንውን እንዲሁም በኮሮና ቫይረስ እየተፈተነም ቢሆን የሃገሪቱ ኢኮኖሚ…

በመስቀል ደመራ በዓል የታየው የአብሮነት እና ሰላማዊ የበዓል አከባበር በኢሬቻ በዓልም ሊደገም ይገባል – ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመስቀል ደመራ በዓል የታየው የአብሮነት እና ሰላማዊ የበዓል አከባበር በኢሬቻ በዓልም ሊደገም እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።   ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም…

በኢትዮጵያ ለሁለት አዳዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ኦፕሬተሮች ፈቃድ የመስጠት ሂደት እስከ መጋቢት ወር ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ለሁለት አዳዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ኦፕሬተሮች ፈቃድ የመስጠት ሂደት እስከ መጋቢት ወር ይጠናቀቃል ተብሏል። የቴሌኮሙዩኒኬሽን ማሻሻያ ስራዎች አካል በሆነው ለአዲስ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ፈቃድ መስጠት ሂደት ላይ…

የፋና ላምሮት የድምጻውያን የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በመቅደስ ግርማ አሸናፊነት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ11 ተከታታይ ዙሮች ሲካሄድ በቆየው የፋና ላምሮት የድምጻውያን የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በመቅደስ ግርማ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡   መቅደስ ግርማ የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድርን በማሸነፏ የ500 ሺህ ብር…

ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በዓልን ለማክበር የክልል ርዕሳነመስተዳድራን ጅግጅጋ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በዓልን ለማክበር የክልል ርዕሳነመስተዳድራን ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሒሩት…

ጠ/ሚ ዐብይ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የደመራና የመስቀል አከባበር ሥነ-ሥርዓት በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጸጥታው ዘርፍ ላደረገው ጥረት፣ እንዲሁም ዜጎች በሰላማዊ…