Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በኦሮሚያ ስራቸውን በአግባቡ ባላከናወኑ የስራ ተቋራጮችና አማካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን አቶ ሽመልስ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ስራቸውን በአግባቡ ባላከናውኑ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ላይ እርምጃ እንደተወሰደ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገልፀዋል። የ2012 በጀት ዓመት የኦሮሚያ ክልል የፕሮጀክቶች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ…

ኤጀንሲዉ በሳይበር ደህንነት ኦዲት 31 የሚሆኑ ተቋማት ላይ የተለያዩ የሳይበር ደህንነት ክፍተቶች መለየቱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በ2012 የበጀት አመት ባደረገዉ የሳይበር ደህንነት ኦዲት 31 የሚሆኑ ተቋማት ላይ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት መለየቱን እና እንዲታረሙ ማድረጉን ገለጸ። በኤጀንሲዉ የሳይበር ደህንነት ኦዲት እና ኢቫልዌሽን…

በመዲናዋ ለሦስት ዓመታት የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ2013 እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆኗል፡፡ ስትራቴጂው በከተማዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት በተለይም ከብዙኃን ትራንስፖርት አቅርቦት ጀምሮ…

በደቡብ ክልል ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ ይወስዳል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው በክልሉ በሚስተዋሉ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቁ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በክልሉ ትልቅ ፈተና የሆነው በየቦታው የሚነሱ…

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 የብር ኖቶች የሚተኩ አዲስ የገንዘብ ዓይነቶችና አዲሱን የ200 ብር ኖት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር ኖቶች ዓይነቶችን ሙሉ ለሙሉ በመተካት ለግብይት የሚሆን አዲስ የብር ኖት መጠቀም እንደምትጀምር ይፋ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ነባሮቹን የብር ኖቶች…

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ። መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ወር ከሳዑዲ ዓረቢያ ጅዳ ከተማ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የሚኒስቴሩ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ መስፍን ገብረማርያም ከመስከረም 6 እስከ 26…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 162 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 413 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 64 ሺህ 301 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የማምረቻ ፋብሪካውን መርቀው የከፈቱት ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ሠላም በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለተጫወቱ የፀጥታ አካላት የዕውቅና ስነ ስርዓት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የከልሉን ሠላም በዘላቂነት በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለነበራቸው የፀጥታ አካላት እውቅና ሰጥቷል ። የዕውቅና ስነስርዓቱ በአዳማ ገልማ በአባ ገዳ አዳራሽ እየተካሄደ መው የሚገኘው፡፡ በስነስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ…