Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ጉልህ ሚና ለነበራቸው አካላት የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ጉልህ ሚና ለነበራቸው መንግስታዊና የግል ተቋማት የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ…

እቅዶችን ለማሳካት የተለየ የማስፈፀም ስልት መከተል ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፎች የተያዙ እቅዶችን ለማሳካት የተለየ የማስፈፀም ስልት መከተል እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ የክልሉ መንግስት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የመጻሕፍት እና የዐይነ ስውራን ማንበቢያ መሳሪያ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከ2 ሺህ በላይ መጻሕፍት እና “ኦርካም ማይ አይ” የተባለ ዐይነ ስውራን አንባቢያንን የሚያግዝ መሳሪያ ለአብርኾት ቤተ-መጻሕፍት አበረከቱ፡፡ ድጋፍ የተደረጉት መጻሕፍትም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለአንባቢያን…

ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ በሰብል ከተሸፈነው 20 ነጥብ 4…

አቶ እንዳሻው ጣሰው የተለያየ አገልግሎት እየሰጠ ያለ የሕክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በቡታጅራ ከተማ የተለያየ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘውን ግራር ቤት ተሀድሶ ማዕከል ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም የማዕከሉን የሥራ እንቅስቃሴ፣ በማዕከሉ እየተሰጡ ያሉ አገልግሎቶችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት መልዕክት ይዘው የመጡትን…

ግብርና ሚኒስቴር በሶስት ወራት 20 ሚሊየን ጫጩቶች መከፋፈላቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ 20 ሚሊየን ጫጩቶች መከፋፈላቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ…

በከተማ ግብርና ምርታማነትን በመጨመር ዜጎች እንዲጠቀሙ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በሀገሪቱ በሁሉም ከተሞች እየተሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) በሲዳማ ክልል የከተማ…

 በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የባለድርሻ አካላት ምክክር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የባለድርሻ አካላት ምክክር ተጀመረ። በመድረኩ የመንግስት ተወካዮች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን እና ከማህበረሰብ ክፍል የተወከሉ ተሳታፊዎች…

ከ700 በሚልቁ ሕገ-ወጥ የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ700 በሚልቁ ሕገ-ወጥ የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ መወሰዱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳንኤል ዳምጠው አስታወቁ፡፡ በቢሮው የኢንስፔክሽን ቡድን በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በንግድ እንቅስቃሴው ላይ ክትትል…