Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ያሉ የመንገድ ልማት ስራዎች ለኢንቨስትመንት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ አላቸው – ወ/ሮ አለሚቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በክልሉ እየተሰሩ የሚገኙ የመንገድ ልማት ስራዎች ለኢንቨስትመንት እድገት አስተዋጽዖቸው የጎላ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሙድ ገለጹ፡፡ ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በክልሉ እየተከናወኑ…

የእንስሳት ዘርፍ ዐውደ-ርዕይ እና ጉባዔ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን የእንስሳት ሃብት ልማት እና የእንስሳት ተዋጽዖ ምርቶች ላይ ያደረገ የእንስሳት ዘርፍ ዐውደ-ርዕይ እና ጉባዔ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው ዐውደ-ርዕይ ላይም ከሀገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት በተጨማሪ የዘርፉ…

በሚቀጥሉት ቀናት በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ 10 ቀናት በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሌላ በኩል በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና…

አማራ ክልልን ወደ ቀደመ ሰላሙ ለመመለስ ተቋማት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የሰላም መደፍረስ ወደነበረበት ለመመለስ የክልሉ ተቋማትና የሥራ ሃላፊዎች የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡ “ሠላም ለሁሉም፣ሁሉም ለሠላም” በሚል መሪ ሃሳብ ከክልሉ ተቋማት ዳይሬክተሮችና ቡድን መሪዎች ጋር የሠላም…

በጉባዔው የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል መፍትሔ ይቀርባል- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ዓለም አቀፍ ጉባዔ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የመፍትሔ ሐሳቦች እንደሚቀርቡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ጉባዔውን አስመልክቶ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና በተባበሩት መንግሥታት…

 ጀርመን ብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይዎታቸው ለመመለስ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጀንስ ሃነፌልድ…

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የአፍሪካ የካይዘን ሽልማት ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የ2024 የአፍሪካ የካይዘን ሽልማት መሸለሙን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የሞጆ ወደብና ተርሚናል በቱንዚያ በተካሄደው የ2024 የአፍሪካ የካይዘን ሽልማት በ ‘ላርጅ ስኬል…

19ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ኅበረብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱን በሚያጸና መልኩ ማክበር ይገባል- አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ኅበረብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱን በሚያጸና መልኩ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴና የማኔጅመንት አባላት የበዓሉ…

የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር በሚያልፍባቸው የአፋር ክልል አካባቢዎችን አስመልክቶ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር ስራ አስፈጻሚ ታከለ ዑማ (ኢ/ር) ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ጋር ኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር በሚያልፍባቸው የክልሉ አካባቢዎች ላይ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ተወያይተዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ -ክፍል ሁለት

- ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከማንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን፡፡ ጦርነትን በተግባር እናውቀዋለን፤ አንፈልገውም፡፡ ከኃይል አማራጭ ይልቅ የሰላም አማራጭ ውጤቱ ከፍተኛ ነው፡፡ መንግስት ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱ ቅድሚያ ሰጥቶ ሰርቷል፡፡ አሁንም ያለን አቋም የትኛውም አይነት…