በባቡር ትራንስፖርት ለሚደርስ ጉዳት የሚከፈለው ካሳ በህግ አግባብ ብቻ እንዲፈጸም ስምምነት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቡር ትራንስፖርት ለሚደርስ ጉዳት የሚከፈለው ካሳ የባቡር ትራንስፖርት አዋጅ በሚፈቅደው መሰረት ብቻ እንዲፈጸም ከስምምነት መደረሱን የኢትዮ ጂቡቲ የባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ።
ዋና ስራ አስፈጻሚው…