Fana: At a Speed of Life!

በባቡር ትራንስፖርት ለሚደርስ ጉዳት የሚከፈለው ካሳ በህግ አግባብ ብቻ እንዲፈጸም ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቡር ትራንስፖርት ለሚደርስ ጉዳት የሚከፈለው ካሳ የባቡር ትራንስፖርት አዋጅ በሚፈቅደው መሰረት ብቻ እንዲፈጸም ከስምምነት መደረሱን የኢትዮ ጂቡቲ የባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ። ዋና ስራ አስፈጻሚው…

በሐረር የተገነባው የጅብ ትርዒት ማሳያ ኢኮፓርክ የቱሪዝም አቅምን የሚያጎለብት ነው- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የተገነባው የጅብ ትርዒት ማሳያ ኢኮ ፓርክ የቱሪዝም አቅም የሚያጎለብት ነው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጋር በመሆን ነው በክልሉ እየተከናወኑ…

መከላከያ በቄለም ወለጋ ዞን የወርቅ ማዕድን ሲመዘብሩ ነበሩ ያላቸውን 135 የሸኔ ሽብር ቡድን ተላላኪዎችን ያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በቄለም ወለጋ ዞን የወርቅ ማዕድን ሲመዘብሩ ነበሩ ያላቸውን 135 የሸኔ ሽብር ቡድን ተላላኪዎችን መያዙን አስታወቀ። የማዕከላዊ ዕዝ ክፍለ ጦር ባደረገው ስምሪት በህገ ወጥ መልኩ የሀገሪቱን ሀብት ሲመዘብሩ የነበሩ የሸኔ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በዳራማሎ ወረዳ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን ዳራማሎ ወረዳ የተለያዩ የልማት ሥራዎቸን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም የሉና ኤክስፖርት ቄራ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተቀናጀ እርሻን እና ሌሎቸ የልማት ሥራዎችን…

የኢትዮጵያና ሞሮኮ ፖሊስ ተቋማት በጋራ መሥራት የሚያስችል ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ ከሞሮኮ የግዛት ቁጥጥር ዋና ዳይሬክተር ም/ ሃላፊና የሀገሪቱ ፖሊስ ኢንተለጀንስ ዳይሬክተር ፋራሀ ቦውልሃታህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችንና ሽብርተኝነትን ለመከላከል…

አቶ አደም ፋራህ የሸቤልለይ ሪዞርትን የግንባታ ሒደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አካል የሆነውን የሸቤልለይ ሪዞርት ግንባታ ሒደት ጎብኝተዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ…

አይ አር ሲ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዓለም አቀፉ ነፍስ አድን ኮሚቴ (አይ አር ሲ) ካንትሪ ዳይሬክተር ፓውሎ ሲሙስቺ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ጤና ሚኒስቴር በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅርበት በመስራት…

የአፍሪካ የአዋቂዎች ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና የመክፈቻ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024 የአፍሪካ የአዋቂዎች ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና የመክፈቻ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመርሐ ግብሩ የባህል ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የአፍሪካ ጤረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ካሊድ አልሳይ እና የኢትዮጵያ ጠረጴዛ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን ቀን ፕሬዚዳንት ታየ በተገኙበት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን ቀን በስድስት ኪሎ ካምፓስ እየተከበረ ነው። በመርሐ ግብሩ ከፕሬዚዳንት ታየ በተጨማሪ ሚኒስትሮች፣ በዩኒቨርሲቲው የተማሩ ምሁራን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…