Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ ምሳሌ የሚሆን ሥራ እየሰራች ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ ምሳሌ የሚሆን ሥራ እየሰራች ነው ሲሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ገለፁ። የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ወ/ሮ ጫልቲ…

በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች በድብቅ የሚፈጸሙ መሆናቸው የፍርድ ሒደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ሰዎች በሌሉባቸው ቦታዎች እና ጊዜያት የሚፈጸሙ መሆናቸው የፍርድ ሒደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ተመላከተ፡፡ የሴቶችና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በሴቶች እና ሕጻናት መብት…

በኦሮሚያ ክልል የተተገበረው አዲስ አደረጃጃት ህዝቡ በቅርበት ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኝ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የቀበሌና ወረዳ አስተዳደር አደረጃጃት ህዝቡ በቅርበት ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኝ እንደሚያስችል ተገለጸ። በክልል አዲስ የቀበሌና የወረዳ አስተዳደር አደረጃጀት ስራ ላይ መዋሉን በማስመልከት በብልጽግና…

የከተሞች እድገትን ለማረጋገጥ የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ዩኤን-ኢሲኤ) በአፍሪካ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ዘላቂ የከተሞች እድገት ላይ የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ። የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዘላቂ የክትመት ሽግግርን ለማሳካት ቁርጠኛ ናት – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዘላቂ የክትመት ሽግግርን ለማሳካት ቁርጠኛ ናት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በአፍሪካ ከተሞች ፎረም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካን እሳቤዎች እውን…

በጋምቤላ ክልል 13ኛው የትምህርት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል "በተደራጀ የህዝብ ተሳትፎ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ" በሚል መሪ ሃሳብ 13ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው በ2016 የትምህርት ዘመን በትምህርት ዘርፉ የተመዘገቡ ውጤቶችን እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን…

በኢትዮጵያ የእድገት ጎዳና የቻይና ኢንቨስትመንቶች ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የእድገት ጎዳና የቻይና ኢንቨስትመንቶች ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ላደረጉልን ደማቅ…

አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት ሁኔታ በፍጥነት እያደገች ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት ሁኔታ በፍጥነት እያደገች ነው ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በዓድዋ ድል መታሰቢያ ፓን-አፍሪካን አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ በማስጀመሪያ…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በፈተና ውስጥ ሆኖም ፈጣን ዕድገት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለፉት ሥድስት ዓመታት በፈተና ውስጥ ሆኖም ከአፍሪካ ሀገራት ፈጣን ዕድገት ማስመዝገቡን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለፁ፡፡ የኢትዮ-ቻይና ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም በቤጂንግ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በዚህ ወቅት  ሚኒስትሩ…

አዲሱ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲሱን የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ አንደሚያደርግ አስታውቋል። የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ተሊላ (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷ በ2016 በጀት ዓመት ተቋሙ 42 ነጥብ…