ከሰሞኑ ያጋጠመው የአይቲ እክል በ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ኮምፒውተሮች ላይ ጉዳት አድርሷል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ ያጋጠመው የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን (አይቲ) እክል 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ያህል ኮምፒውተሮች ላይ ጉዳት ማስከተሉን ማይክሮሶፍት አስታወቀ።
ክራውድስትራይክ ከተሰኘ የሳይበር ደህንነት ኩባንያ ለደንበኞቹ ባሰራጨው ሶፍትዌር ጋር በተያያዘ በተፈጠረ…