Fana: At a Speed of Life!

አንድ ሚሊዮን ህሙማንን የፈወሰው የካንሰር ህክምና ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ጎልደን ኢራ” የተባለው የእንግሊዝ የበጎ አድራጎት የካንሰር ህክምና ማዕከል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ከህመሙ መፈወስ ችሏል፡፡ የሀገሪቱ የካንሰር ጥናትና ትንተና ተቋም እንዳስታወቀው÷ ማዕከሉ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ ካንሰርን ለመከላከል…

ዜሌንስኪ የመከላከያ ሚኒስትር ለውጥ እንደሚያደርጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ የሀሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሲ ሬዝኒኮቭን በአዲስ እንደሚተኩ አስታወቁ፡፡ ውሳኔያቸውን ለሀገሪቷ ምክር ቤት እንደሚያቀርቡም በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው መናገራቸውን ዋን ኢንዲያ ዘግቧል፡፡ በምትካቸው…

በኦሮሚያ ክልል ለአዲስ ዓመት በዓል አሥፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትን ጨምሮ አስፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ መሆኑን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ወ/ሮ ተሊሌ ከፍታ እንደገለጹት÷ለአዲስ ዓመት በዓል…

የባሕር ዳር ከተማ የሰዓት እላፊ ገደብ ተሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ከተማ ሰላም በመሻሻሉ የተጣለው የሰዓት እላፊ ገደብ መሻሻሉ ተገለጸ፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት በከተማው ላይ የነበረውን የመንቀሳቀስ የሰዓት ገደብ ከዛሬ ነሐሴ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ምሽቱ…

ለአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ የሽልማት ስነ-ስርዓት በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለተሳተፈው የአትሌቲክስ ልዑክ ቡድን የዕውቅናና የሽልማት ስነ-ስርዓት በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ተካሂዷል። በዕውቅናና የሽልማት ስነ-ስርዓርቱ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…

አትሌት ለተሰንበት የሴቶች 5ሺህ ሜትር ሩጫ 4ኛውን ፈጣን ሰዓት አስመዘገበች

አዲሰ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ለተሰንበት ግደይ የሴቶች 5ሺህ ሜትር ሩጫ 4ኛውን ፈጣን ሰዓት አስመዝግባለች፡፡ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በበርሊን ኮንቲነንታል ቱር የሴቶች 5ሺህ ሜትር ሩጫ ፈጣን ሰዓት ሪከርድን ለመስበር ባትችልም 14 ደቂቃ ከ08 ሰከንድ በመግባት ነው…

በዚህ ዓመት 5 የኳራንታይን ጣቢያዎች ተለይተው የሚያስፈልጋቸውን መሳሪያዎች ለማሟላት ፈቅደናል – አቶ ካሳሁን ጎፌ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ የበጀት ዓመት አምስት የሚጠጉ የኳራንታይን ጣቢያዎች ተለይተው የሚያስፈልጋቸውን ማሸነሪና መሳሪያ ለማሟላት በስትሪንግ ኮሚቴ ፈቅደናል ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ካሳሁን ጎፌ ተናገሩ። የኳራንቲን ጣቢያዎች የቁም…

በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት በመፍጠር ኢትዮጵያን መገንባት አለብን – አቶ ታዬ ደንደዓ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከልዩነት አጥር በመውጣት በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት በመፍጠር ኢትዮጵያን በጋራ መገንባት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደዓ ገለጹ። “ሀገራዊ ማንነት ለጠንካራ ሀገር ግንባታ” በሚል መሪ…

“ግጭት ውስጥ የገቡት ኤርትራውያኑ ሥደተኞች ከእስራዔል በአስቸኳይ እንዲወጡ እፈልጋለሁ” – ቤኒያሚን ኔታንያሁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴል አቪቭ ከተማ በተከሰተው ግጭት የተሳተፉ ኤርትራውያኑ ሥደተኞች በአስቸኳይ እስራዔልን ለቀው እንዲወጡ እንደሚፈልጉ የእስራዔል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ገለጹ፡፡ ኔታንያሁ ጉዳዩን አስመልክተው በሠጡት አስተያየት÷ በጥገኝነት እስራዔል…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ቢሮዎች በኃላፊነት ለሚሠሩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥቷል። በዚህ መሠረትም፦ 1. አቶ ዘሪሁን እሸቱ - የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ 2. አባስ መሐመድ (ዶ/ር) -…