የሲዳማ ክልል የከተራና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ቅድመ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የከተራና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ሃይሉ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተቀናጀ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ እንደገለጹት ÷ ኮሚሽኑ ከፌደራል፣ ከክልልና ከተማ…