Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዩ አንድ ወር የሚኖረው እርጥበታማ አየር  ለግብርና ሥራ አመቺ ሁኔታን ይፈጥራል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ አንድ ወር የሚኖረው እርጥበታማ አየር  ለግብርና ሥራ አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ÷በቀጣዩ አንድ ወር የሰሜን ምዕራብ፣ የምዕራብና የመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ከመካከለኛ…

የጀርመን ሁለት ከተሞች ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የሚገኙ የስቱትጋርት እና ሽዋንቤሽ ዠመንድ ከተሞች በከተማ ልማት ላይ ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ በከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በጀርመን በሚገኙ  የስቱትጋርት እና…

ፑቲንና ኤርዶሃን በዩክሬን የእህል ስምምነት ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቱርኩ አቻቸው ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን የዩክሬንን የእህል ስምምነት ማደስ በሚቻልበት ዙሪያ መክረዋል፡፡ በዓለም ላይ ቁልፍ የግብርና አምራች የሆኑት ሩሲያ እና ዩክሬን በስንዴ፣ ገብስ፣ በቆሎ፣ የሱፍ አበባን…

የኩዌት የሕክምና ቡድን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩዌት የሕክምና ቡድን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ነጻ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ዛሬ መስጠት ጀመረ። በነጻ የቀዶ ሕክምና አገልግሎቱ 200 የሚሆኑ ዜጎች ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል።…

የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍ/ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ መጠን ያላቸው የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።…

በጳጉሜ ወር በክልሉ ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጳጉሜ ወር በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ “ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

የአፍሪካ ህብረት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ ህብረት አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዓመታዊ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ፎረሙ በአፍሪካ ህብረት ኢኮኖሚ ፣ንግድና ቱሪዝም ዲፓርትመንት አማካይነት ነው የተዘጋጀው ፡፡ ፎረሙ በተለይም ጀማሪ ስራ ፈጣሪ…

በኦሮሚያ ክልል የእንስሣት ሃብት ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት አመት በኦሮሚያ ክልል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰው ሰራሽ የእንስሣት ማዳቀል ስራ በመስራት የእንስሣት ሃብት ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በክልሉ አርሲ ዞን ሌሙና ቢልቢሎ ወረዳ የእንስሳት…

የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዝቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ መቀመጫቸውን አርባ ምንጭ ከተማ ላደረጉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ  የሚኒስትሮች ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ የሚኒስትሮች ጉባዔ በኬንያ ናይሮቢ ከተማ እየተካሄደ ነው። መድረኩ ከአየር ንብረት  ለውጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በመጋፈጥ ረገድ አፍሪካ ያላትን ትልቅ አቅም ለማጎልበት ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡…