Fana: At a Speed of Life!

የተመድ በኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ የሚመራ ልኡክ ጅግጅጋ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ በኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) የሚመራ ልኡክ ጅግጅጋ ከተማ ገባ፡፡ ልዑኩ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሁሴን ሀሺ (ዶ/ር) ጋር የተወያየ ሲሆን÷…

መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመቅረፍ እየሰራ ነው-ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመቅረፍ ስትራቴጂ በመንደፍ ተግባር ላይ እያዋለ ነው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ በኬንያ ናይሮቢ ከተማ እየተካሄደ የሚገኝ…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከጷጉሜን 3 እስከ 5 ብሄራዊ የፀሎት እና የንስሃ መርሐ ግብር ማዘጋጀቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከጷጉሜን 3 እስከ 5 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የሶስት ቀናት ብሄራዊ የፀሎት እና የንስሃ መርሃግብር ማዘጋጀቱን ገለፀ። መርሐ ግብሩ ‘ጥላቻ የራቀበት የፍቅር ብሩህ ተስፋ የሚታይበትን አዲስ አመት…

የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ ላይ እንዲሰሩ 1 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ መፍትሄዎችን እንዲሹ ያስችላቸው ዘንድ የ140 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ (1 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ) ድጋፍ ይፋ ሆነ፡፡ ድጋፉን ይፋ ያደረገው የአፍሪካ ልማት ባንክ÷ ገንዘቡን ከዓለምአቀፉ “ግሎባል…

መርማሪ ቦርዱ በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ የሚገኙ ተጠርጣሪዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላት በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ የሚገኙ ተጠርጣሪዎችን ጎበኘ። ቦርዱ ከተጠርጣሪዎች ጋር ውይይት ማድረግን ጨምሮ የተጠርጣሪዎችን የማረፊያ ሁኔታ ጎብኝቷል። በጉብኝቱም…

በመዲናዋ ለዘመን መለወጫ በዓል በቂ የመሠረታዊ ፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል የመሠረታዊ ፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር እየተሠራ መሆኑን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሰውነት አየለ እንዳሉት÷ ለበዓሉ የአቅርቦት እጥረት…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ የደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ጄነራል ሩድዛኒ ማፕህዋንያ…

የከተማ አስተዳደሩ 1ሺህ 686 ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች እያስረከበ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር 1ሺህ 686 ቤቶችን ለአቅመደካማና ለሀገር ባለውለታዎች እያስረከበ ይገኛል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ፥ በዛሬው ዕለት ለከተማዋ አቅመ ደካሞችና…

አፈ ጉባኤ  አገኘሁ  ተሻገር በዚምባብዌ ፕሬዚዳንት በዓለ ሲመት ላይ ታደሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  አገኘሁ ተሻገር በድጋሚ የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሆነው በተመረጡት ኤመርሰን ምናንጋግዋ  በዓለ ሲመት ላይ  ታድመዋል። አፈ ጉባኤ  አገኘሁ ÷ በፕሬዚዳንቱ  ቀጣይ የሥራ ዘመን የሁለቱን ሀገራት ዘመናት የተሻገረ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማነቃቃት በትኩረት ይሰራል-ቢሮው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማነቃቃት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የክልሉ ኢንዱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቃሲም ኢብራሂም÷ባለፉት ዓመታት በነበሩት የፀጥታ ችግሮች የተቀዛቀዘውን…