ርዕሳነ-መስተዳድሮች እና ከንቲባዎች ለጥምቀት በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች እና የከተማ አሥተዳደሮች ከንቲባዎች ለጥምቀት በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ባስተላለፉት…