Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ለጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለሚከበረው የከተራ እና የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩ አቡሃይ በሰጡት መግለጫ ÷ በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲከበር ኮሚቴ ተዋቅሮ…

ሀገራችን ባለቤት ሆና የምታስተዳድረው የባህር በር የማግኘት መብት ሊኖረን ይገባል – ኢዜማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓለም አቀፍ ሕግጋትና ከታሪክ አንጻር ሀገራችን ራስዋ ባለቤት ሆና የምታስተዳድረው የባህር በር እና መተላለፍያ (ኮሪዶር) የማግኘት መብት ሊኖረን ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ ገለጸ። ፓርቲው ብሔራዊ…

የጥምቀት በዓል በደመቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ ይገባል – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓል ደማቅና ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ እንደሚገባ አስገነዘቡ፡፡ ከንቲባ አዳነች የጥምቀት በዓል ሀይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች፣ ኡጋንዳ እና ደቡብ አፍሪካ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች፣ ኡጋንዳ እና ደቡብ አፍሪካ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ትናንት በተጀመረው 19ኛው የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ (ናም) ሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ…

ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) በተከሰሰባቸው ተደራራቢ ክሶች እንዲከላከል ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም ባልቻ በቅጽል ስሙ (ልጅ ያሬድ) በተከሰሰባቸው ተደራራቢ ክሶች ተጠቃሎ እንዲከላከል ብይን ተሰጠ። ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ህገመንግስታዊና በህገመንግስት ስርዓቱ ላይ የሚፈጸሙ የወንጀል ጉዳዮችን…

ለተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎችና የተራድዖ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎችና በሰብዓዊ ድጋፍ ተሰማርተው ለሚገኙ የተራድዖ ድርጅቶች ተወካዮች የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ ማብራሪያው እና ሪፖርቱ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ…

አርሶ አደሩን ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል አሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን አርሶ አደር የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴን እና ቴክኖሎጂን እንዲጠቀም በማድረግ ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና ቢሮ…

ኢትዮ ቴሌኮምና ዜድቲኢ ኩባንያ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በጋራ ለገበያ ለማቅረብ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ዜድቲኢ ኩባንያ የ’ዜድቲኢ ብሌድ ቨርዥን 50’ ዲዛይንን ጨምሮ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በጋራ ለገበያ ሊያቀርቡ መሆኑን አስታወቁ። ኢትዮ ቴሌኮም የዜድቲኢ ብሌድ ቨርዥን V50 ዲዛይንን ጨምሮ A40 እና A54…

በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፅድተዋል። የሐረሪ ክልል የሰላምና የፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሃመድ ÷የጽዳት መርሐ ግብሩ ሐረር የምትታወቅበትን የአብሮነት፣ የፍቅርና…

በጋራ የመልማት መርህን የተከተለው የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የህልውና ጥያቄ ነው – አምባሳደር መለስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰጥቶ መቀበል እና በጋራ የመልማት መርህን የተከተለው የኢትዮጵ የባሕር በር ጥያቄ የህልውና ጥያቄ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ አምባሳደር መለስ (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች በሰጡት…