Fana: At a Speed of Life!

አል ሂላል ኔይማርን ለማስፈረም ከፔ ኤስ ጂ ጋር መስማማቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲው ክለብ አል ሂላል ኔይማር ጁኒየርን ለማስፈረም ከፈረንሳዩ ክለብ ፓሪሴንት ዥርመን ጋር ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ የሁለቱ ክለብ አመራሮች በተጫዋቹ ዝውውር በመርህ ደረጃ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን ፒ ኤስ ጂ ከብራዚላዊው ኮከብ ዝውውር 86…

በሶማሌ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፣ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እንዱሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ አቶ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሃማድ አል ዶሳሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በኢትዮጵያ የኳታር ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡ የኢትዮጵያ እና…

የብሪክስ ልማት ባንክ የንግድ ልውውጡን በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ለማስፋፋት ማቀዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪክስ የተቋቋመው አዲስ ልማት ባንክ የንግድ ልውውጡን በአባል ሀገራቱ መገበያያ ገንዘብ ማድረግ እንዳለበት የደቡብ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ። የሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ኢኖክ ጎዶንግዋና ምዕራባውያን በመስራቿ ሩሲያ ላይ የጣሉት ማዕቀብ…

አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የልማት አጋርነት አስተዳደር ረዳት ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የልማት አጋርነት አስተዳደር ረዳት ፀሀፊ ከሆኑት አቢላሻ ጆሺ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የህንድ ቴክኒካል እና ኢኮኖሚ ትብብር ፕሮግራምን በኢትዮጵያ ማጠናከር በሚቻልበት…

የደም ማነስ ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ማነስ በቂ ቀይ የደም ሴል ሳይኖር ሲቀር የሚከሰት የጤና እክል ነው። የደም ማነስ የሚባለውም የሂሞግሎቢን መጠን ለወንዶች ከ13 ነጥብ 5 ግራም/ደሊ በታች እንዲሁም ለሴቶች ደግሞ ከ12 ግራም/ደሊ በታች ሆኖ ሲገኝ መሆኑን የህክምና ባለሙያዎች…

19ኛው የአፍሪካ የአካባቢ ሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የአፍሪካ የአካባቢ ሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል:: ጉባኤው "የአፍሪካን የአካባቢ ችግሮች ለመፍታታት ዕድሎችን መጠቀም፣ ትብብርን ማጎልበት" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በጉባኤው መክፈቻ…

በክልሉ የመማሪያ መጽሐፍትን በወቅቱ ለማቅረብ በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 የትምህርት ዘመን የመማሪያና ማስተማሪያ መጽሐፍትን በወቅቱ ለተማሪዎች ለማድረስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ። ለትምህርት ዘመኑ 1 ሚሊየን 506 ሺህ 957…

በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራዎች ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ በለጠ ብርሃኑ እንደገለጹት÷ በበጀት…

ባህርዳር ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴዋ በመመለሷ መደበኛ አገልግሎቶች መሰጠት ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህርዳር ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴዋ በመመለሷ መደበኛ አገልግሎቶች መሰጠት ጀምረዋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በባህርዳር ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት ሠላም የማስከበር ስራ እያከናወነ ሲሆን ከተማዋ ወደ ሰላማዊ…