Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ሹመት ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላትን ሹመት አጸደቀ፡፡ ሹመቱ የጸደቀው በውሳኔ ቁጥር 17/2015 በ1 ድምፅ ተዓቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ መሆኑን የምክር…

ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአዋጅ ቁጥር 1299/2015 በ12 ድምጸ-ተአቅቦ፣ በ16 ታቃውሞ…

የደሴ-ኮምቦልቻ-ከሚሴ-ደብረብርሐን አዲስ አበባ የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጊዜው ተቋርጦ የነበረው የደሴ-ኮምቦልቻ-ከሚሴ-ደብረብርሐን አዲስ አበባ የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በዛሬው እለት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለፀ። በአንድአንድ የአማራ ክልል አካባቢዎች ሰሞኑን ተፈጥሮ በነበረው አለመረጋጋት…

በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር የተጠረጠሩ 387 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ተሳትፈዋል የተባሉ 387 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ በሀገሪቱ ቀደም ሲል 521 ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ወንጀሎች…

የሚቀጥሉት 10 ቀናት የዝናብ መጠን ለመኸር ሰብሎች አመቺ ሁኔታን እንደሚፈጥር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት የሚኖረው የዝናብ ሁኔታ በተለያዩ የእድገት ደረጃ ለሚገኙ የመኸር ሰብሎች እድገት አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ፥ በቀጣዩቹ 10 ቀናት የመኸር ሰብል አምራች በሆኑትም ሆነ…

ዩኒሴፍ በትግራይ ክልል ለሚካሄደው የክትባት ዘመቻ የ45 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከነገ ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል፡፡ የክትባት ዘመቻው “እንከተብ” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄድ ሲሆን÷ከነሐሴ 9 እስከ ነሐሴ18 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚቆይ ተገልጿል፡፡ በዘመቻው…

ደብረ ብርሀን ከተማ ወደ አንፃራዊ ሰላም ተመልሳለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን መቀመጫ የሆነችው ደብረ ብርሀን ከተማ ወደ አንፃራዊ ሰላም መመለሷን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ።   በከተማዋ የንግድና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ በከፊል የጀመረ ሲሆን÷ ባንኮችና የግል የፋይናንስ…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ -ግብር ለውሃ ሃብት ጥበቃ ካለው ፋይዳ አኳያ ሀገራት ሊተገብሩት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እያካሄደችው ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ለዘላቂ የውሃ ጥበቃ ካለው ፋይዳ አኳያ ሀገራት በአርዓያነት ወስደው ሊተገብሩት እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለፁ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ…

ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ላኪዎች ተቀናጅተው መስራት ይገባቸዋል- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡና፣ ሻይ እና ቅመማ ቅመም ወደ ውጭ መላክ ላይ የተሰማሩ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀምና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ በጠቅላይ…

ኮርፖሬሽኑ በቂ ወታደራዊ ምርቶችን ለማምረት እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊቱ አሥፈላጊ ትጥቅ ታጥቆ ሀገሩን እንዲጠብቅ ወታደራዊ ምርቶችን በበቂ መጠን ለማምረት እየተሠራ መሆኑን የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምና የ2016 ዕቅድ…