የቀድሞ ተዋጊዎች ጦርነቱ ያስከተለውን ጉዳት በመረዳት ሰላምን ለማጽናት ግንባር ቀደም እንዲሆኑ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ተዋጊዎች ያለፈው ጦርነት ያስከተለውን ጉዳት በመረዳት የሀገርን ሰላም ለማፅናት ግንባር ቀደም ሆነው መገኘት እንዳለባቸው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለጹ።
አምባሳደር ተሾመ ÷ በግጭት ውስጥ የቆዩ…