Fana: At a Speed of Life!

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 14 ውድድር በአጸደማርያም ያረጋል አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠንካራ ፉክክር የታየበት የፋና ላምሮት የድምፃውያን የተሰጥዖ ውድድር ምዕራፍ 14 በአጸደማርያም ያረጋል አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ላለፉት 8 ሳምንታት በዳኞችና በራሳቸው ምርጫ ሲወዳደሩ የነበሩ ተወዳዳሪዎች በዛሬው የፍጻሜ ውድድር ላይ ትንሳኤ ስለሺ፣…

መቄዶንያ በ130 ሚሊየን ብር በመቱ ከተማ ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መንከባከቢያ በጎ አድራጎት ድርጅት በ130 ሚሊየን ብር በመቱ ከተማ ማዕከል ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ በበጎ አድራጎት ድርጅቱ የክልል ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ማኅተመ በቃሉ እንደገለጹት÷ በመቱ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለደቡብ ኢትዮጵያና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች የደቡብ ኢትዮጵያና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ምስረታን አስመልክቶ ‘እንኳን ደስ አላችሁ’ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ÷ ለክልሎቹ…

ኢግልድ ለትግራይ ክልል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን እያቀረበ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን እና መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለትግራይ ክልል እያቀረበ መሆኑን የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ ከሰላም ስምምነቱ በኋላ በትግራይ ክልል የሚስተዋለውን የመሰረታዊ…

የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ለልማት እንጂ ለሌባ እንዳይመች ሁሉም መረባረብ አለበት –  አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ለሕዝቡ ልማትና ዕድገት እንጂ ለሌባ እንዳይመች ሁሉም መረባረብ እንዳለበት የፌዴሬሸን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አሳሰቡ፡፡ አፈ ጉባዔው÷ ሕገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሠረት 6 ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች አንድ ላይ…

በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ስፔናዊው አትሌት የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳሊያ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃንጋሪ ቡዳፔስት እየተካሄደ በሚገኘው በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ስፔናዊው አትሌት አልቫሮ ማርቲን የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳሊያ አገኘ። አትሌቱ በ20 ኪሎ ሜትር የርምጃ ውድድር አሸናፊ በመሆን ነው የሻምፒዮናውን የመጀመሪያ ወርቅ…

ፕሬዚዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሜሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በኢትዮጵያ የቆዩትን ሼክ መሀመድ…

በ 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃንጋሪ ቡዳፔስት እየተካሄደ በሚገኘው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አለፉ። በምድብ አንድ የተወዳደረው አትሌት ጌትነት ዋለ 8:19.99 በሆነ ሰዓት በመግባት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ። የክልሉ ምክር ቤት አቶ ተስፋዬ ይገዙን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር  አድርጎ ሾሟል፡፡ እንዲሁም አቶ አለማየሁ ባውዲ በምክትል…

አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ጉባኤ በዛሬ ውሎው የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር እና የአፈ ጉባኤ ሹመትን አጽድቋል፡፡ በዚህ መሰረትም÷አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ…