የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የምርመራና ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
"የኢትዮጵያ ሰራተኞችን ጤና እንጠብቃለብን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ያለው ነፃ ሕክምና በቻይና እና በኢትዮጵያ…