በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት በእነ ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት እነ ወንደሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በሶስት ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት፥ ፖሊስ በሽብር…