Fana: At a Speed of Life!

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት በእነ ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት እነ ወንደሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በሶስት ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት፥ ፖሊስ በሽብር…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዞኖች ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮው ዓመት በድርቅ ለተጎዱ 10 ዞኖች ከ26 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነትና የተለያየ ድጋፍ መደረጉን የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ ተቋም ገለጸ። ድጋፉ ከፌዴራልና ከክልሉ መንግሥት፣ መንግሥታዊ ካልሆኑ ተቋማት እንዲሁም ከተለያዩ…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን ለመንግስት ሰራተኞች 45 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ለመንግስት ሰራተኞች 45 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡   ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን የደመወዝ ጭማሪውን ያደረጉት በፈረንጆቹ የፊታችን ግንቦት 14 ቀን የሚካሄደውን አጠቃላይ…

ፔንታገን ለዩክሬን የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እርዳታ የሚውል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የገንዘብ እርዳታው በዋናነት የዩክሬንን መከላከያ የማጠናከር አላማ ሲኖረው፥ በተለይም ለአየር መቃወሚያ፣ ለጦር መሳሪዎች እና…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፓኪስታን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢልዋል ቡቶ ዛዲሪ ጋር በካራቺ ተወያዩ። በውይይታቸው ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ለማሻሻል ቁርጠኛ መሆኗን…

የትግራይ ክልልን ጨምሮ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች ምርጫ ለማካሄድ ታስቧል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የትግራይ ክልልን ጨምሮ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች ምርጫ ለማካሄድ ማቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ። ቦርዱ የ2015 በጀት ዓመት ያለፉትን 9 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ሪፖርት ለሕዝብ…

የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥራትና ተወዳዳሪነት ላይ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥራትና ተወዳዳሪነት ላይ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የንግድ እና ቀጣናዊ ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ፣ የኢንዱስትር ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታን ጨምሮ የዘርፉ ምሁራን እና ባለድርሻ አካላት…

ሩሲያ ላይ በተጣለው ማዕቀብ ቻይና እና ጀርመን መምከራቸው ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ላይ በተጣለው የንግድ ማዕቀብ ላይ ቻይና ከጀርመን ጋር መምከሯ ተገለጸ፡፡ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኪን ጋንግ ከጀርመን አቻቸው አናሌና ቤርቦክ ጋር ጠንካራ ፣ ግልጽ እና አወንታዊ ውይይት ማድረጋቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡…

የአፍሪካ አቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የአቪዬሽን ጉባኤ "የአፍሪካ የተቀናጀ የአየር ትራንስፖርት ገበያን በፍጥነት ማስተግበር" በሚል መሪ ሃሳብ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት መካሄድ ጀመረ። የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ አዲፉንኬ አዲዬሚ በአፍሪካ የተቀናጀ የአየር…

የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ጉባኤውን በፀሎት የከፈቱት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ጉባኤው የቤተክርስቲያኗን…