በ12ኛ ክፍል ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የሀረሪ ክልል ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙክታር ሳሊህ እንደገለፁት÷ ባለፈው አመት እንደሀገርም እንደ ክልልም የተመዘገበው የ12ኛ…