Fana: At a Speed of Life!

ለጄኔራል መኮንኖች የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በዕጣ ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ለጄኔራል መኮንኖች ያስገነባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች በዕጣ አስተላለፈ፡፡ የዕጣ አወጣጥ መርሐ ግብሩ የተከናወነው÷ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ልማት ኤጀንሲ – ለአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ልማት ኤጀንሲ - ለአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት ዋና ጸሐፊ ናርዶስ በቀለ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኔፓድ የልማት መርሐግብሮች አተገባበር እና የሀገራት ሚና ላይ…

“ሰኔና ሰኞ” ድራማ ግንቦት 1 በፋና ቴሌቪዥን መታየት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰኔና ሰኞ" ድራማ ግንቦት 1 ቀን 2015ዓ.ም በፋና ቴሌቪዥን መታየት ይጀምራል፡፡ ድራማውን አስመልክቶ የፕሮዳክሽን አባላትና ተሳታፊ ተዋንያን እንዲሁም የፋና ቴሌቪዥን የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት ዛሬ በመልካ ሆቴል መግለጫ ተሰጥቷል ።…

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ አምስት ግለሰቦች ላይ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በወሰደው ህግ ማስከበር ስራ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ አምስት ግለሰቦች ላይ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ተፈቀደ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት መንግስት በወሰደው ህግ ማስከበር…

ከንቲባ አዳነች የማልማት ጥያቄ አቅርበው ለፕሮጀክቶቻቸው መሬት ከተወሰነላቸው አልሚዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የማልማት ጥያቄ አቅርበው ፕሮጀክቶቻቸው ለከተማዋ ዕድገት ካላቸው የላቀ ፋይዳ እና ከሚፈቱት የህዝብ ችግር አኳያ መሬት በምደባ ከተወሰነላቸው ባለሀብቶች እና የዕምነት አባቶች ጋር ተወያዩ። ከንቲባዋ…

በኦሮሚያ ክልል ያለውን ግጭት በማስወገድ ሰላምን ለማምጣት በታንዛኒያ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ውይይት የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ያለውን ግጭት በማስወገድ ሰላምን ለማምጣት ያለመውና በታንዛኒያ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ውይይት የመጀመሪያ ምዕራፍ ዛሬ መጠናቀቅን መንግሥት አስታወቀ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ÷ ውይይቱ በአብዛኛው…

በሩዋንዳ በጎርፍ አደጋ የ109 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በምዕራባዊ ሩዋንዳ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ 109 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ አደጋው የተከሰተው በምዕራባዊ ሩዋንዳ አካባቢ የሚገኘው የሴቤያ ወንዝ በመሙላቱ  የተከሰተ ነው፡፡ ከጎርፍ…

በለውጡ ማግስት የነበሩ አበይት ሁነቶችን ሰንዶ የያዘው “የለውጥ ጎዳና” የተሰኘ መሕፍ ለተመራማሪዎች ጠቃሚ ግብዓት ሆኖ ማገልገል እንደሚችል ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ ማግስት የነበሩ አበይት ሁነቶችን ሰንዶ የያዘው እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተዘጋጀው “የለውጥ ጎዳና” የተሰኘ መጽሐፍ ለተመራማሪዎች ጠቃሚ ግብዓት ሆኖ ማገልገል እንደሚችል ተመለከተ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተዘጋጀው…

ዓለምአቀፉ የምጣኔ ሐብት ውጥረት ካልረገበ አፍሪካ ለጉዳት ትጋለጣለች – አይ. ኤም. ኤፍ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በአሜሪካ ጎራ ተከፍሎ የተካረረው የንግድ ምጣኔ ሐብታዊ ውጥረት ካልረገበ አፍሪካ ለዘላቂ ምጣኔ ሐብታዊ ጉዳት ልትዳረግ እንደምትችል ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) አስጠነቀቀ፡፡ አይ ኤም ኤፍ ይፋ ባደረገው መረጃ ሁለቱን…

የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የባለድርሻ አካላት ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። የመድረኩ ዓላማ በፓርኩ ያለውን ዕድል ለማሳየትና ባለሀብቶች…