Fana: At a Speed of Life!

ተመድ የሰላም ስምምነት ትግበራውን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ትግበራን በሁሉም መስክ እንደሚደግፍ አስታወቀ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ጉዳይ ሚኒስት ደመቀ መኮንን ከተመድ ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሀመድ ጋር ተወያይተዋል።…

በ100 ሚሊየን ብር በጅግጅጋ እየተገነባ ያለው የዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ ከ1 ወር በኋላ ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት እየተገነባ ያለው የዱቄት እና የዳቦ ፋብሪካ ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን የዱቄት እና የዳቦ…

በደቡብ ክልል የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልል አቀፍ 4ኛ ዙር የተቀናጀ የኮቪድ-19 እና የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ፡፡ የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ…

በሐዋሳ 120 አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ያዘጋጀው 120 የሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት ኤግዚብሽንና ባዛር በሐዋሳ ከተማ ተከፈተ፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባዔ ፋንታዬ ከበደ ኤግዚቢሽንና ባዛሩን በከፈቱበት ወቅት…

ኅብረቱ አሥቸኳይ የተኩስ አቁም ጥሪ ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት አሥቸኳይ የተኩስ አቁም ጥሪ ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች አቀረበ፡፡ ኅብረቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ሱዳናውያን የውሃ፣ የጤና እና የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች መሰረታዊ ግብዓቶችን እንዲያገኙ ተፋላሚ ኃይሎች…

ፍርድ ቤቱ ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች ላይ የ9 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ሕገ-መግስቱን እና ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች ላይ የዘጠኝ ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ፈቅዷል።   የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ…

በአማራ ክልል ከሕግ የራቁ የታጠቁ ሃይሎችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ ነው – የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ከሕግ የራቁ የታጠቁ ኀይሎችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል።   የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡  …

ሩሲያ ከ60 በመቶ በላይ የነዳጅ አቅርቦቷን ከአውሮፓ ኅብረት ወደ እስያ ልታዞር ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት ሩሲያ ወደ ውጭ ከምትልከው ነዳጅ ከ60 በመቶ የሚልቀውን አቅርቦት ከአውሮፓ ወደ እስያ ልታዞር መሆኑን የሀገሪቷ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ኖቫክ ገለጹ፡፡ ሩሲያ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው ምዕራባውያን ማዕቀብ…

የጠቅላይ ሚኒስትሩን የጽሑፍ ሥራዎች የሚያሳይና የሚዳስስ የመጽሃፍ ዐውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት ከዛሬ ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ተከፈተ።   በአውደ ርዕዩ ላይ በአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ቋሚ "የጠቅላይ ሚኒስትር…

በመዲናዋ የወጣቶች የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የቦንድ ግዢ ንቅናቄ መርሐግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የወጣቶች የቦንድ ግዢ ንቅናቄ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ አስጀምሯል። የቦንድ ግዢ መርሐግብሩ “እኔም ድርሻ አለኝ" በሚል መሪ ቃል ለሶስትተከታታይ ሳምንት እንደሚካሄድ…