ወርቅን ከብሔራዊ ባንክ ዋጋ በላይ በሚገዙ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወሰዳል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅን ከብሔራዊ ባንክ ዋጋ በላይ በሚገዙ ሕገ-ወጥ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
በርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ በክልሉ…