Fana: At a Speed of Life!

በተለያየ ሙያ የሰለጠኑ 1 ሺህ 136 ከስደት ተመላሾች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ 8 የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች በተለያየ ሙያ የሰለጠኑ 1 ሺህ 136 ከስደት ተመላሾች በዛሬው ዕለት በንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተመርቀዋል። መንግሥት በመደበው በጀት እና የጀርመን ተራድኦ ልማት ድርጅት…

የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ የክትትልና ቁጥጥር ስራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜና ወጪ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ ጠንከር ያለ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋማ ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት ማረጋገጡን ይፋ አደርጓል። የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም…

በሕገ-ወጥ መንገድ የተገጠሙ ቆጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ገርጂ ጎሮ አካባቢ ልዩ ስሙ አሳማ እርባታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 17 ቆጣሪዎች በሕገ-ወጥ መንገድ ተገጥመው መገኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። በሕገ-ወጥ መንገድ ተገጥመው የተገኙት ቆጣሪዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ፕሬዚዳንቱን በቢሯቸው ተቀብለው እንዳነጋገሩ አስፍረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለትዮሽ፣ በክልላዊ…

በአማራ ክልል የ279 የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ 279 አነስተኛና መካከለኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አየልኝ መሳፍንት እንዳሉት ዘመናዊ…

በኮንሶ ዞን በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን በተከሰተው ድርቅ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የዞኑ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ሠራዊት ዲባባ እንዳሉት÷ የተከሰተውን የድርቅ ጉዳት ተከትሎ የፌደራል…

በሐረሪ ክልል በቂ የዘይትና ስኳር ምርት እየቀረበ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ንግድ ልማት ኤጀንሲ በክልሉ በቂ የዘይት እና ስኳር ምርት እየቀረበ አለመሆኑን ገልጿል፡፡ በኤጀንሲው የማኅበራት ማደራጃ እና ፍትሐዊ ግብይት ንግድ ሥርዓት ዳይሬክተር መሐመድ ዩሱፍ እንዳሉት ÷ ለክልሉ የተመደበው ስኳር እና ዘይት…

ከንቲባ አዳነች በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ከአዲስ አበባ እህት ከተማ ሊዮን በተጨማሪ ከሌሎች የፈረንሳይ ከተሞች ጋር በከተማ ቱሪዝም ላይ በሚሠራበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን…

በማደያዎች የነዳጅ ግብይትን በዲጂታል የማካሄድ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማደያዎች የነዳጅ ግብይትን በዲጂታል የማካሄድ የሙከራ ትግበራ ሥራ ተጀምሯል፡፡ ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ደግሞ በመላ ሀገሪቱ የዲጂታል የነዳጅ ግብይት ይጀመራል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ(ዶ/ር) ተናግረዋል።…

የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ እተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ በሚዛን አማን ከተማ እተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ፣ የመንግስት…