Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዮቹ 3 ወራት ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም ድረስ 7 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ለ2015/16 የምርት…

ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም 50 ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም  50  ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷የምንሰራው ስራ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ያለንን ሃብት…

የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን በምዕራብ አባያ ወረዳ ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ፡፡ ካምፑ ለደቡብ ዕዝ  መከላከያ ሰራዊት የተሰራ ሲሆን የጦር መምሪያ፣ የሻላቃ መኮንኖች  መኖሪያና መስሪያ ካምኘ ያካተተ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ። ፕሮግራሙ በስካይላይት ሆቴል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር በድጋሚ የቀጥታ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ሲንጋፖር ለሶስት ዓመት አቋርጦት የነበረውን የቀጥታ በረራ በድጋሚ መጀመሩን አስታወቀ። በዓለም የንግድ ማዕከልነታቸው ከሚጠቀሱት መካከል አንዷ የሆነችው ሲንጋፖር ከተማ በረራ ያደረገው…

የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ አገልግሎት በተጨማሪነት እሁድ ግማሽ ቀን እንዲሰጥ ይደረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ በመስጠት ሂደት ላይ ክፍተት የሚታይባቸው ወረዳዎች እሁድን እስከ 8 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል ተብሏል። በ14 ወረዳዎች ያጋጠመው የወሳኝ ኩነት አገልግሎት ችግርን…

ለግድቡ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ ለታላቁ ሕዳሴ ግድቡ ያለውን ጽኑ ድጋፍ በሚመጥን ደረጃ የማስተባበር ስራን ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በ12ኛው ዓመት ዋዜማ የታላቁ የኅዳሴ…

የድሬዳዋን ታሪካዊነት የሚመጥንና ወደ ቱሪዝም ማዕከልነቷ የመመለስ ስራ ትኩረት እንደተሰጠው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋን ታሪካዊነት የሚመጥንና ወደ ቀድሞ የኢኮኖሚና የቱሪዝም ማዕከልነቷ የመመለስ ስራ ትኩረት እንደተሰጠው የከተማዋ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ተናግረዋል፡፡ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የድሬዳዋ ከተማ አስተዳድን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።…

በሶማሌ ክልል ለጤና መድህን ዋስትና ፕሮግራም ማስፈጸሚያ 13 ሚሊየን ብር ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ለጤና መድህን ፕሮግራም ማስፈጸሚ 13 ሚሊየን ብር አጽድቋል። የሶማሌ ክልል የጤና መድህን ዋስትና ፕሮግራም ኮሚቴ ስብሰባ በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ሰብሳቢነት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…