Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፓኪስታን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢልዋል ቡቶ ዛዲሪ ጋር በካራቺ ተወያዩ። በውይይታቸው ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ለማሻሻል ቁርጠኛ መሆኗን…

የትግራይ ክልልን ጨምሮ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች ምርጫ ለማካሄድ ታስቧል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የትግራይ ክልልን ጨምሮ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች ምርጫ ለማካሄድ ማቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ። ቦርዱ የ2015 በጀት ዓመት ያለፉትን 9 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ሪፖርት ለሕዝብ…

የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥራትና ተወዳዳሪነት ላይ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥራትና ተወዳዳሪነት ላይ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የንግድ እና ቀጣናዊ ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ፣ የኢንዱስትር ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታን ጨምሮ የዘርፉ ምሁራን እና ባለድርሻ አካላት…

ሩሲያ ላይ በተጣለው ማዕቀብ ቻይና እና ጀርመን መምከራቸው ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ላይ በተጣለው የንግድ ማዕቀብ ላይ ቻይና ከጀርመን ጋር መምከሯ ተገለጸ፡፡ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኪን ጋንግ ከጀርመን አቻቸው አናሌና ቤርቦክ ጋር ጠንካራ ፣ ግልጽ እና አወንታዊ ውይይት ማድረጋቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡…

የአፍሪካ አቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የአቪዬሽን ጉባኤ "የአፍሪካ የተቀናጀ የአየር ትራንስፖርት ገበያን በፍጥነት ማስተግበር" በሚል መሪ ሃሳብ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት መካሄድ ጀመረ። የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ አዲፉንኬ አዲዬሚ በአፍሪካ የተቀናጀ የአየር…

የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ጉባኤውን በፀሎት የከፈቱት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ጉባኤው የቤተክርስቲያኗን…

ሲሳይ አውግቸው(ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል መነሻ ፍርድ ቤት ቀርቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል መነሻ ፍርድ ቤት ቀርቡ። ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1 ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ክርክር ተደርጓል። ተጠርጣሪዎቹ…

የኢንዱስትሪ ልማት ኢኮኖሚውን እንዲያሳድግ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ልማት በኢኮኖሚው ላይ ትርጉም ያለው አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መሰረት የሚጥል መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። የኢትዮጵያ ታምርት አገራዊ ንቅናቄ የተጀመረበትን አንደኛ…

ኢትዮጵያ በአመታዊው የኢንቨስትመንት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአቡዳቢ እየተካሄደ በሚገኘው አመታዊ የኢንቨስትመንት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ የተመራ ልኡክ በአቡዳቢ እየተካሄደ በሚገኘው 12ኛው አመታዊ የኢንቨስትመንት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ…