Fana: At a Speed of Life!

የግል ት/ቤቶች ያደረጉት የክፍያ ጭማሪ ከወላጆች ጋር መግባባት ላይ ሳይደርሱ ወደ ተግባር መግባት አይችሉም- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት የክፍያ ጭማሪ ከወላጆች ጋር በቂ መግባባት ሳይደርሱ ወደ ተግባር መግባት እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡   ባለስልጣኑ ጉዳዩን…

ብሔራዊ ባንክ፥ለሳፋሪኮም የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ባንክ፥ ሳፋሪኮም የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት እንዲጀምር የሚያስችለውን ፈቃድ ሰጠ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ እንዳስታወቁት÷ ባንኩ የዲጅታል ፋይናንስ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለው የሞባይል የገንዘብ ክፍያ…

አምባሳደር  ሽብሩ ማሞ  ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የሥራ ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ሽብሩ ማሞ  ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የታንዛንያ ተወካይ ማውሪዚዮ ቡሳቲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በታንዛኒያ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ፍለስተኞች ወደ አገራቸው  መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ…

ግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት ጭማሪ የተጋነነ ነው ሲሉ  ወላጆች ቅሬታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት ጭማሪ ከመክፈል  አቅማችን በላይ የተጋነነ ነው ሲሉ  ወላጆች ቅሬታቸውን ገለጸዋል። የግል ትምህርት ቤቶች ትውልድን በእውቀት እና በስነምግባር ማነጽ ግባቸው ቢሆንም÷ እንደ ንግድ በድርድር እየሰሩ ይገኛሉ ሲሉ…

ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸውን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ለተጨማሪ ምርመራ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ እነረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ። በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ…

የአጥንት መሳሳት መንስዔ እና የመከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤናማ እና ጠንካራ አጥንት ለሰውነታችን የተለያዩ ክፍሎች ከለላ በመሆን ከማገልገል ባሻገር ለጡንቻዎቻችን ጠንካራ መሠረት ሆነው በዕድሜያችን ማምሻ የተስተካከለ እና ያልጎበጠ አቋም እንዲኖረን ያስችሉናል፡፡ ከዕድሜ መግፋት ጋር ተያይዞ የሚመጣ…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በስዊዘርላንድ ኦራው በተካሄደው ዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ የተሳተፉት አምባሳደሯ ኢትዮጵያ በዘርፉ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተለያዩ ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተለያዩ ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በብሪታኒያ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የትምህርት ጉባዔ ጎን ለጎን ነው ከተለያዩ ሀገራት አቻወቻቸው ጋር የመከሩት፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታ ተገኝተዋል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያዘጋጀው እና…

የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ የተገኙ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል እየተሰራ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ እየተመዘገቡ ያሉ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴና ሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም…