የግል ት/ቤቶች ያደረጉት የክፍያ ጭማሪ ከወላጆች ጋር መግባባት ላይ ሳይደርሱ ወደ ተግባር መግባት አይችሉም- ባለስልጣኑ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት የክፍያ ጭማሪ ከወላጆች ጋር በቂ መግባባት ሳይደርሱ ወደ ተግባር መግባት እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
ባለስልጣኑ ጉዳዩን…